Sentence alignment for gv-amh-20120913-119.xml (html) - gv-ara-20120913-25753.xml (html)

#amhara
1ዮርዳኖስ: ፓርላማው በይነመረብን የሚገድብ አዋጅ የሚያጸድቅበት ቀን ሐዘንالأردن: الحداد بعد قبول مجلس النواب تعديلات لمزيد من القيود على الإنترنت
2በዮርዳኖስ የፕሬስ እና ሕትመት ሕግ በበይነመረብ (Internet) ላይ ሐሳብን የመግለጽ መብትን እንዲያደግድ ተደርጎ ትላንት [መስከረም 2/2005] እንዲሻሻል ተደረገ፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት ሕጉን ከሚያፀድቁበት ፓርላማ ፊት ለፊት ጋዜጠኞች እና የነፃ ሐሳብ አራማጆች ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተዋል፡፡أقر مجلس النواب اليوم الثلاثاء [سبتمبر / أيلول] في جلسته الصباحية مشروع القانون المعدل لقانون المطبوعات والنشر. نظم لكثير من النشطاء والصحفيين مظاهرة أمام مجلس النواب احتجاجاً على هذا القانون الجديد.
3እንደመሪ ቃል “የበይነመረብ ነፃነት” የሚል ባነር የያዙት በነፃ ሐሳብን የመግለጽ መብት አራማጆች በዮርዳኖስ የበይነመረብን ሞት አዝማሚያ ጠቁመዋል፡፡ የበይነመረብ ቀብር ለተባለለት ለዚህ አዋጅ ሰልፈኞቹ ጥቁር ልብስ ለብሰው ነበር፡፡وحمل النشطاء كفناً رمزياً عليه جملة “حرية الإنترنت” للإشارة إلى موت الإنترنت في الأردن. ارتدى المتظاهرون الملابس السوداء في المظاهرة التي بدت كجنازة.
4የፀደቀው ሕግ አሁንም በሥራ ላይ ለመዋል፣ የላዕላይ ፓርላማውን ፈቃድ እና ሕጎች ሁሉ በዮርዳኖስ በተግባር ላይ ከመዋላቸው በፊ የሚያስፈልጋቸው የዳግማዊ ንጉሥ አብዱላህን ፊርማን ይጠብቃል፡፡ ጀሚል ኒመሪ የተባሉ፣ አዋጁን የተቃወሙ የፓርላማ አባል፣ አዋጁን ከመቃወምም ባሻገር ሰልፉ ላይም ተሳትፈዋል፡፡ እንደርሳቸው አባባል እንዲህ ዓይነት አዋጆች ነፃነትን በመገደብ የሕዝቦችን ድምጽ ብቻ ለማፈን ይጠቅማሉ፡፡ما يزال هناك مرحلة تصديق مجلس الأعيان على القانون بالإضافة إلى توقيع الملك عبد الله الثاني، وهو التوقيع الضروري في كافة الشئون التشريعية. صوت النائب جميل النمري ضد التعديلات، بالإضافة إلى نقيب الصحفيين، واللذان حضرا المظاهرة وصرحا أن هذه التعديلات الهدف منها قمع الحريات وكتم أصوات الناس.
5አዲሱ ሕግ በይነመረብን ቅድመምርመራ እና ቁጥጥር የሚያጋልጥ ነው፤ የድረአምባዎች (websites) ባለቤቶችን በመንግስት እንዲመዘገቡ እና ‹‹ልክ እንደሌሎቹ ሕትመቶች›› ፈቃድ እንዲያወጡ ይጠይቃል፡፡ የድረአምባዎች ባለቤቶች አንባቢዎቸው ድረአምባዎቻቸው ላይ ለሚለጥፏቸው አስተያየቶች ሳይቀር ኃላፊነቱን ይወስዳሉ፡፡تسمح هذه القوانين بمزيد من التحكم وحجب المواقع على الإنترنت، مثلاً تجبر التعديلات أصحاب المواقع على التسجيل لدى الحكومة واستخراج ترخيص، “مثل أي مطبوعة أخرى”. سيكون ملاك المواقع مسئولون عن التعليقات التي يتركها القراء.
6በረቂቅ አዋጁ ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ የተነሳበት ሲሆን፣ ወዲያውም በመረብዜጎች (netizens) ሚያስከትለው ጦስ ዙሪያ ትኩረትን ለመሳብ በሚል የመስመር ላይ እንቅስቃሴን አስጀምሯል፡፡يثير هذا المشروع الغضب بين مسنخدمي الإنترنت الذين أقاموا حملة إلكترونية لجذب الانتباه إلى مخاطر هذه التعديلات والآثار المترتبة عليها.
7በትዊተር ላይ፣ የመረብ ዜጎች ብስጭታቸውን በጽሑፍ ገልጸዋል፡፡وعلى تويتر: عبر مستخدمي الإنترنت عن غضبهم تجاه هذه التعديلات.
8የበይነመረብ ነፃነት ቀብር አጀማመር በዮርዳኖስ ፓርላማ ፊት ለፊት፡፡ ፎቶግራፉ የተገኘው ከሞሐመድ አል ቃድ ትዊተር ላይ ነው፡፡بداية جنازة حرية الإنترنت أمام مجلس النواب الأردني.
9ሞሐመድ አልቃድ በትዊቱ [አረብኛ]تصوير محمد القاق على تويتر
10@moalQaq: የበይነመረብ ነፃነት ቀብር ተጀምሯልغرد محمد القاق: ‪
11ይህንን ፎቶግራፍ ያጋራው ከሰልፉ ቦታ ሆኖ ነው፡፡@‬moalQaq : بلشت جنازة حرية الانترنت ‫#انترنت_بلا_قيود ‬‪pic.twitter.com/lR4R5AAH‬
12ኒዛር ሳማሪም በበኩሉ:ويشارك الصورة المذكورة أعلاه من المظاهرة.
13‪@NizarSam: የተወካዮች ምክር ቤት የሕግ ማሻሻያውን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት አሳለፈ… አሳፋሪ ነው ‪@‬NizarSam: أقر مجلس النواب قبل قليل مشروع القانون المعدل لقانون المطبوعات و النشر.. اخص #عمان #الأردن #نت حر الأردن
14@godotbasha ደግሞ:ويسأل @godotbash:
15@godotbasha: እና አሁን በዮርዳኖስ እና በአገሪቷ ፖሊስ መካከል ንፅፅር ‪#ከሳንሱር ጉዳይጋ ባስቀምጥ በወንጀል እጠየቃለሁ ማለት ነው‪@‬godotbasha: هل من الممكن أن أتعرض للاتضهاد لو قارنت الأردن بالدول البولوسية بالنسبة لقانون #الرقابة؟
16? ‪#freenetjo#انترنت حر الأردن
17ሐሺም አል ባላውነህም በትዊቱ፡ويسأل هشام: ‪
18@Jor2Day: ከፕሬስ እና ፐብሊኬሽኑ ሕግ በስተጀርባ ያለው ጉዳይ ስርዓት የማስያዝ ነው ብዬ አላምንም፤ ይልቁንም ሕዝቡን ዝም ለማሰኘትና ዮርዳኖስን ኋላ ለማስቀረት ነው@‬Jor2Day: مش مقتنع ابدا هدف قانون المطبوعات والنشر هو التنظيم بل هدفه تكميم الافواه وارجاع الاردن للخلف #الأردن #إصلاح الأردن #عتمةالأردن #انترنت حر الأردن
19ሐኒን አቡ ሻማትም፡تقول حنين:
20‪@HaninSh: ከ#FreeNetJO ድራማ በስተጀርባ ምን አለ?@HaninSh: ما قصة الدراما حول موضوع #انترنت حر الأردن؟
21ሴኔቱ (ላዕላይ ምክርቤቱ) እኮ መጀመሪያ ሊያፀደቀው ይገባል…. እኔ የማምነው ሴኔተሮቻችንን እንጂ ከንቱ የፓርላማ አባሎቻችንን አይደለም #JOمجلس الأعيان يجب أن يوافق عليه الأول… أنا أثق بأعياننا وليس بالنواب، العديمو الفائدة :) #الأردن
22የሻህዘይዶ ምላሽ፤أما @Shahzeydo:
23@Shahzeydo: ኋላ በሚቆጩበት ሕግ የዮርዳኖሳውያን አስተዳደር የዮርዳኖስን የዕውቀት ምጣኔ ኃብት ላይ ማዕቀብ ጣለበት፡፡ ‘አጀብ' የመንግስት አመክንዮ እየወደቀ ነው፡፡ #FreeNetJo”@Shahzeydo: تقيد البيوروقراطية الأردنية اقتصاد المعرفة قي الأردن بقانون رجعي آخر.
24ማጅ ዮሴፍም ቀጥሎ:رائع!
25@Mayousef: ነፃነትን በአገራችን ገደሏት እና መልሰው እኛኑ በክብረቢስነት እየከሰሱ ገጽታቸውን ይገነባሉ፡፡منطق الحكومة في حالة ركود.
26ፋዲ ዛገሞት አስተያየት ሲሰጥ:#انترنت حر الأردن
27@ArabObserver: በዮርዳኖስ ታሪክ ውስጥ አንዱ ጥቁር ቀንويكمل مجد يوسف:
28@Mayousef: الحرية في بلادنا قتلوها و اتهموها بشرفها عشان يطلعوا براءة من دمها #عتمةالأردن ‪#‬إصلاح الأردن #الأردن #الرقابة
29ሞሐመድ ሻዋሽም ሲያስጠነቅቅ:يعلق فادي:
30@Moeys: ስለብስጭቴ ምንም አልልም - የዮርዳኖስ ፓርላማ፣ ከእሳት ጋር እየተጫወትክ ነው@ArabObserver: يوم أسود في تاريخ الأردن #نت حرالأردن #عتمةالأردن ‫#الأردن‬ يحذر @Moeys:
31@Moeys: مش قادر اعبر اكتر عن امتعاضي - مجلس النواب الأردني انتو لعبتو بالنار #عمان #حر يا نت #نت حرالأردن #عتمةالأردن ‫#الأردن‬ #الانترنت
32ባሽር ዚዳን አዲሱን የነፃነት ጥቃት ከዮርዳኖሳውያን የበይነመረብ ፀደይ ጋር ያያይዘዋል፡፡ እሱ እንደሚለው፡يربط بشار زيدان الهجوم الجديد على حرية الإنترنت بالربيع الأردني ويقول:
33@BasharZeedan: መንግስት ከ#ዮርዳኖሳውያን_ ፀደይ ጀምሮ እስካሁን እየጨቆነ፣ ቅድመምርመራ እያደረገ እና እያፈነ ቆይቷል… ጉዳዩ አልገባቸውም@BasharZeedan: منذ بدء ‫#الربيع_الاردني‬ والحكومة تقمع وترفع وتحجب وتقمع. . فاهمين الموضوع غلط!
34እናም ኦማር ቁዳህ ሲጨምርበት:يضيف عمر:
35@OmarQudah: የእርሻ ቦታን እንደሚያጥር፣ ነፃነትን አጥራለሁ ብሎ የሚያስብ ሰው እብድ ነው!@OmarQudah: مجنون من ظن أنه قادر على تسييج الفضاء كما يسيج دوار ومزرعة!
36ኦማር ካመል ምርጫውን ለማስተጓጎል እንደተወሰደ የእርምጃ ደወል ይመለከተዋል፡#عتمةالأردن يرى عمر كامل قرار البرلمان إشارة إلى مقاطعة الانتخابات:
37@BshMosawer: ‘የገጣጦች' ፓርላማ… መከራችሁን የምታዩበትን ቀን እናፍቃለሁ!@BshMosawer: مجلس “الأنياب” .. اشوف فيك يوم !!
38ይሄንኛው ሌሎች ምክንያቶችን የሚከተለው ምርጫውን ለማስተጓጎል ያላችሁ 1000ኛው ምክንያት ነው!وهذا سبب الف بعد الالف لمقاطعة الانتخابات! ‫#أردن‬ #‪ ‬عتمةالأردن
39አቀንቃኞች በAvaaz.com ላይ “በይነመረብን አድን” በሚል ዳግማዊ ንጉሥ አብዱላህ፣ የመረጃ ሚኒስትር እና የፓርላማ አባላት በፕሬስ እና ሕትመት ሕጉ ማሻሻይ ላይ ድጋሚ እንዲያስቡ የሚጠይቅ ፊርማ ማሰባሰብ ተጀምሯል፡፡وكانت مجموعة آفاز لتنظيم الحملات ودعم النشطاء حول العالم قد أطلقت عريضة على موقعها الالكتروني تحت عنوان “الأردن: أنقذوا الإنترنت”، مطالبة الملك عبدالله، ووزير الإعلام وأعضاء مجلس النواب بالغاء التعديلاتعلى قانون المطبوعات والنشر والتي تؤدي إلى زيادة الرقابة.
40ሒዩማን ራይትስ ዋች በበኩሉ፣ በዮርዳኖሳውያን ድረአምባዎች ላይ ዕቀባ ለመጣል የፓርላማውን ይሁንታ ባገኘው አዋጅ ዙሪ ያ “ዮርዳኖስ፤ በመስመር ላይ ሐሳብን የመግለፅ መብትን ቀድሞ ወደመመርመር እየሄደች ነው ” የሚል ሪፖርት አውጥቷል፡፡وبدورها. نشرت منظمة الحقوق العالمية “هيومن رايتس ووتش” تقرير عن مشروع القانون الذي أقره مجلس النواب بعنوان: الأردن يتجه نحو الرقابة على التعبير عن الرأي على الإنترنت.