Sentence alignment for gv-amh-20140730-545.xml (html) - gv-ara-20140730-34659.xml (html)

#amhara
1ለዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች ድጋፍ እና አጋርነት ለማሳየት ለሀምሌ 24 በተዘጋጀው ትዊተር ማራቶን ላይ በመካፈል አጋርነቶዎን በተግባር ያሳዩ::ساهموا في يوم التغريد العالمي لمدوني إثيوبيا المعتقلين
2የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ይፈቱ ከሚለው የተምብለር ዘመቻ በፍቃድ የተወሰደمجموعة من الصور للتضامن مع مدوني إثيوبيا المعتقلين - مستخدمة بإذن
3የአለም አቀፍ የጦማርያን ማህበረሰብ የሞያ አጋሮቻችን የሆኑት የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች በሀገራቸው ጉዳዮች ላይ የሰለጠነ ማህበራዊ ተዋስኦ እንዲኖር ጠንክረው ከመስራት ባለፈ ምንም የሰሩት ወንጀል ስለሌለ ፍትህ እንዲያገኙ አጥበቀን እንጠይቃለን:: የአጋሮቻችን እስር በአለም አቀፍ ደረጃ ስምምነት የተደረሰባቸውን ሰበአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቻቸውን የሚደፈጥጥ ከመሆኑ ባሻገር ጦማሪያኑ እና በጋዜጠኞቹ ላይ የተመሰረቱባቸው ክሶች ኢፍትሀዊ ናቸው ብለን እናምናለን:: የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች የፍርድ ሂደት እየተከታተለ የሚዘግብ ድረገጽን በመመልከት ስለ ጉዳዩ ያሎትን ግንዛቤዎት ያስፉ::
4ጦማሪያኑ እና ጋዜጠኞቹ ሀምሌ 28 2006 በልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ:: ፍርድ ቤት እስከ መገኛቸው ቀን እና ከዚያም በኋላ ባሉት ግዚያት የሞያ አጋሮቻችን የኛን ከፍተኛ ድጋፍ ይሻሉ:: በመሆኑም ሀሙስ ሀምሌ 24 2006 በመላው አለም የምንገኝ ጦማሪያን: ጻህፍት እና የማህበራዊ ሚዲያ ባለሞያዎች ይህንን የድጋፍ መልእክት በየቋንቋችን ትዊተርን በመጠቀም ለማህበረሰብ መሪዮች: ለመንግስት ባለስልጣናት እና ለዲፕሎማሲያዊ ማህበረሰብ አባላት እናስተላልፋለን:: ይህንንም በማድረግ የተለያዩ አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡት እናደርጋለን::انضموا لحملة مدوني الأصوات العالمية متعددة اللغات لدعم عشرة من المدونين والصحفيين الإثيوبيين، الذين يواجهون تهم متعلقة بالإرهاب في إثيوبيا. يطالب مجتمع مساهمو الأصوات العالمية وشبكتنا من المؤيدين والداعمين بالعدل لهؤلاء الرجال والنساء، وكلهم يعملون جاهدين على إزدياد مساحة حرية التعبير السياسي والاجتماعي في إثيوبيا عبر التدوين والصحافة.
5ትዊተር ላይ የትኩረት ትእምርት የሆነውን የመሳላል ምልክትን እና የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ነጻ ይውጡ በእንግሊዘኛ #FreeZone9Bloggers: በአለም አቀፍ ደረጃ የሚመራ የትኩረት ትእምርት እንዲሆን በትዊተር ማራቶን ላይ በመሳተፍ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች እንዲፈቱ በሚከተለው መራሀግብር መሰረት ይጠይቁ::نؤمن أن اعتقالهم انتهاك لحقهم في حرية التعبير، وأن التهم الموجهة لهم غير عادلة. تعرف أكثر على قصتهم وعلى الحملة المطالبة بإطلاق سراحهم على المدونة التي تغطي أخبار المحاكمة.
6ቀን: ሀሙስ ሃምሌ 24፣2006 ሰአት: ጠዋት ከ4:00 ሰአት እሰከ ከሰአት 8:00 በየትኛውም የግዜ ስራት ውስጥ ይሰራል::تبدأ المحاكمة في 4 أغسطس / آب 2014، وحتى بداية أول جلسة سحتاجون منا كل الدعم المتاح.
7ولذا ففي هذا الخميس سنشارك، كمجتمع دولي من المدونين والكتاب والنشطاء وخبراء إعلام اجتماعي، هذه الرسالة حول العالم، تغريدًا في لغاتنا الأصلية متوجهين للحكومات والدبلوماسيين والإعلام لجذب انتباه الرأي العام للقضية.
8የትኩረት ትእምርት: #FreeZone9Bloggers: አስተናጋጆች:: ኑዋቹኩ ኢግቡንኪ @feathersproject ነደሳንጆ ማቻ @ndesanjo ኢለሪ ሮበርትስ @ellerybiddleصورة لستة من المدونين المعتقلين في أديس أبابا - مستخدمة بإذن
9ይህንን የትዊተር ላይ ማራቶን ሃሙስ ለት መቀላቀል ይፈልጋሉ ? ወይ ዜናውን ለወዳጅ ዘመዶዎ ማጋራት ይፈልጋሉ?ماراثون التغريد على وسم FreeZone9Bloggers# للمطالبة بلإفراج عن المدونين الإثيوبيين المعتقلين
10ስሞዎትን እና የትዊተር አዳራሻዎን በማህበረሰባችን የእቅድ ገጽ ላይ ማስፈር ይችላሉ:: ምሳሌዎችالتاريخ: الخميس، 31 يوليو / تموز للعام 2014
11የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች ፍትህ ይገባቻዋል! መጦመር ወንጀል አይደለም በመሆኑም የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ይፈቱالوقت: العاشرة صباحًا إلى الثانية مساءً، ولا يهم في أي توقيت.
12ስለ ሚያገባን እንጦምራለን::الوسم #FreeZone9Bloggers
13የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች መታሰር የአፍሪካ የሰብአዊ እና የህዝቦች መብቶች ቻርተር መጣስ ነው::المسئولون عن الماراثون (@feathersproject)، (@ndesanjo)، (@ellerybiddle).
14የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች መታሰር አለም አቀፉን የሲቪል እና የፓለቲካ መብቶች ስምምነት መጣስ ነው::للمشاركة في الماراثون، أو لمساعدتنا على نشر الوعي عما يحدث، أضف اسمك وحسابك على تويتر إلى قائمة المشاركين.
15ጣቶች እስኪዝሉ እና የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ፍትህ እስኪያገኙ ትዊቶች ለመጻፍ አይታክቱ:: ፍትህ ለዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች !أمثلة للتغريدات: غرد وطالب بالعدل لمدوني إثيوبيا!