# | amh | ara |
---|
1 | ለዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች ድጋፍ እና አጋርነት ለማሳየት ለሀምሌ 24 በተዘጋጀው ትዊተር ማራቶን ላይ በመካፈል አጋርነቶዎን በተግባር ያሳዩ:: | ساهموا في يوم التغريد العالمي لمدوني إثيوبيا المعتقلين |
2 | የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ይፈቱ ከሚለው የተምብለር ዘመቻ በፍቃድ የተወሰደ | مجموعة من الصور للتضامن مع مدوني إثيوبيا المعتقلين - مستخدمة بإذن |
3 | የአለም አቀፍ የጦማርያን ማህበረሰብ የሞያ አጋሮቻችን የሆኑት የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች በሀገራቸው ጉዳዮች ላይ የሰለጠነ ማህበራዊ ተዋስኦ እንዲኖር ጠንክረው ከመስራት ባለፈ ምንም የሰሩት ወንጀል ስለሌለ ፍትህ እንዲያገኙ አጥበቀን እንጠይቃለን:: የአጋሮቻችን እስር በአለም አቀፍ ደረጃ ስምምነት የተደረሰባቸውን ሰበአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቻቸውን የሚደፈጥጥ ከመሆኑ ባሻገር ጦማሪያኑ እና በጋዜጠኞቹ ላይ የተመሰረቱባቸው ክሶች ኢፍትሀዊ ናቸው ብለን እናምናለን:: የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች የፍርድ ሂደት እየተከታተለ የሚዘግብ ድረገጽን በመመልከት ስለ ጉዳዩ ያሎትን ግንዛቤዎት ያስፉ:: | |
4 | ጦማሪያኑ እና ጋዜጠኞቹ ሀምሌ 28 2006 በልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ:: ፍርድ ቤት እስከ መገኛቸው ቀን እና ከዚያም በኋላ ባሉት ግዚያት የሞያ አጋሮቻችን የኛን ከፍተኛ ድጋፍ ይሻሉ:: በመሆኑም ሀሙስ ሀምሌ 24 2006 በመላው አለም የምንገኝ ጦማሪያን: ጻህፍት እና የማህበራዊ ሚዲያ ባለሞያዎች ይህንን የድጋፍ መልእክት በየቋንቋችን ትዊተርን በመጠቀም ለማህበረሰብ መሪዮች: ለመንግስት ባለስልጣናት እና ለዲፕሎማሲያዊ ማህበረሰብ አባላት እናስተላልፋለን:: ይህንንም በማድረግ የተለያዩ አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡት እናደርጋለን:: | انضموا لحملة مدوني الأصوات العالمية متعددة اللغات لدعم عشرة من المدونين والصحفيين الإثيوبيين، الذين يواجهون تهم متعلقة بالإرهاب في إثيوبيا. يطالب مجتمع مساهمو الأصوات العالمية وشبكتنا من المؤيدين والداعمين بالعدل لهؤلاء الرجال والنساء، وكلهم يعملون جاهدين على إزدياد مساحة حرية التعبير السياسي والاجتماعي في إثيوبيا عبر التدوين والصحافة. |
5 | ትዊተር ላይ የትኩረት ትእምርት የሆነውን የመሳላል ምልክትን እና የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ነጻ ይውጡ በእንግሊዘኛ #FreeZone9Bloggers: በአለም አቀፍ ደረጃ የሚመራ የትኩረት ትእምርት እንዲሆን በትዊተር ማራቶን ላይ በመሳተፍ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች እንዲፈቱ በሚከተለው መራሀግብር መሰረት ይጠይቁ:: | نؤمن أن اعتقالهم انتهاك لحقهم في حرية التعبير، وأن التهم الموجهة لهم غير عادلة. تعرف أكثر على قصتهم وعلى الحملة المطالبة بإطلاق سراحهم على المدونة التي تغطي أخبار المحاكمة. |
6 | ቀን: ሀሙስ ሃምሌ 24፣2006 ሰአት: ጠዋት ከ4:00 ሰአት እሰከ ከሰአት 8:00 በየትኛውም የግዜ ስራት ውስጥ ይሰራል:: | تبدأ المحاكمة في 4 أغسطس / آب 2014، وحتى بداية أول جلسة سحتاجون منا كل الدعم المتاح. |
7 | | ولذا ففي هذا الخميس سنشارك، كمجتمع دولي من المدونين والكتاب والنشطاء وخبراء إعلام اجتماعي، هذه الرسالة حول العالم، تغريدًا في لغاتنا الأصلية متوجهين للحكومات والدبلوماسيين والإعلام لجذب انتباه الرأي العام للقضية. |
8 | የትኩረት ትእምርት: #FreeZone9Bloggers: አስተናጋጆች:: ኑዋቹኩ ኢግቡንኪ @feathersproject ነደሳንጆ ማቻ @ndesanjo ኢለሪ ሮበርትስ @ellerybiddle | صورة لستة من المدونين المعتقلين في أديس أبابا - مستخدمة بإذن |
9 | ይህንን የትዊተር ላይ ማራቶን ሃሙስ ለት መቀላቀል ይፈልጋሉ ? ወይ ዜናውን ለወዳጅ ዘመዶዎ ማጋራት ይፈልጋሉ? | ماراثون التغريد على وسم FreeZone9Bloggers# للمطالبة بلإفراج عن المدونين الإثيوبيين المعتقلين |
10 | ስሞዎትን እና የትዊተር አዳራሻዎን በማህበረሰባችን የእቅድ ገጽ ላይ ማስፈር ይችላሉ:: ምሳሌዎች | التاريخ: الخميس، 31 يوليو / تموز للعام 2014 |
11 | የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች ፍትህ ይገባቻዋል! መጦመር ወንጀል አይደለም በመሆኑም የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ይፈቱ | الوقت: العاشرة صباحًا إلى الثانية مساءً، ولا يهم في أي توقيت. |
12 | ስለ ሚያገባን እንጦምራለን:: | الوسم #FreeZone9Bloggers |
13 | የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች መታሰር የአፍሪካ የሰብአዊ እና የህዝቦች መብቶች ቻርተር መጣስ ነው:: | المسئولون عن الماراثون (@feathersproject)، (@ndesanjo)، (@ellerybiddle). |
14 | የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች መታሰር አለም አቀፉን የሲቪል እና የፓለቲካ መብቶች ስምምነት መጣስ ነው:: | للمشاركة في الماراثون، أو لمساعدتنا على نشر الوعي عما يحدث، أضف اسمك وحسابك على تويتر إلى قائمة المشاركين. |
15 | ጣቶች እስኪዝሉ እና የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ፍትህ እስኪያገኙ ትዊቶች ለመጻፍ አይታክቱ:: ፍትህ ለዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ! | أمثلة للتغريدات: غرد وطالب بالعدل لمدوني إثيوبيا! |