# | amh | ara |
---|
1 | ኢራን ጎግል እና ጂሜል እንዳይታዩ አገደች | إيران تحجب الوصول لجووجل وجيميل |
2 | የኢራናውያን ስርዓት ላለፉት አስርት ዓመታት ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ጠላት የነበረ ቢሆንም፣ አሁን እሁድ መስከረም 23 2012 እ. ኤ. | كتب المقال الأصلي بتاريخ 24 سبتمبر / أيلول 2012 |
3 | አ. ደግሞ በሚቀጥሉት ጥቂት ሰዓታት ውስጥ ጎግል እና ጂሜልን ማጥለል እንደሚጀምሩ በመግለጽ የበለጠ አስደምመውናል፡፡ | يعادي النظام الإيراني حرية التعبير لمدة عقود، ولكنهم فاجئوا الكثيرون عندما أعلنوا يوم الأحد المصادف 23 سبتمبر / أيلول 2012 أنهم سيحجبوا جووجل وجيميل. |
4 | ኢራናዊው ባለስልጣን አብዶልሰመድ ኮራማባዲ እንደተናሩት እገዳው የተላለፈበተት ምክንያት ህዝቡ ብዙዎች እንደ ስድብ ቃል የሚያዩት በዩቱዩብ የሚገኘውን ጸረ እስላም ፊልም እንዲቃወሙ ነው (ዩቲዩብ የጎግል ንብረት ነው)፡፡ ኮራማባዲ “የወንጀል ይዘት ያላቸው ቅጽበቶች ድንጋጌ ኮሚሽን” ቁልፍ አባል ናቸው፡፡ | وقد صرح المسؤول الإيراني عبد الصمد خرم آبادي إن هذا كان بسبب طلب من الجماهير المعارضة للفيلم المسيئ للإسلام على يوتيوب والذي رآه الكثيرون تجديفاً (جووجل تملك يوتيوب). ويعتبر عبد الصمد خرم آبادي عضو مهم في لجنة تحديد المحتويات ذات المحتوى الجنائي. |
5 | ይህ በእንዲህ እንዳለ እንዳንዶች የጎግል መታገድ እውነተኛው ምክንያት ከመስከረም 22 ጀምሮ ስራ ይጀመራል ተብሎ የሚጠበቀውን እስካሁን ግን ብቅ ያላለውን የኢራናውያን ብሔራዊ በየነ መረብ የበለጠ ለማስተዋወቅ ነው ሲሉ ከወዲሁ ግምታቸውን አስቀምጠዋል፡፡ | وفي هذه الأثناء تتداول بعض التخمينات عن ان السبب الرئيسي لحجب جووجل له علاقة بالترويج لما يسمى الإنترنت الوطني الإيراني والذي كان مفترضاً أن يكون عاملاً في 22 سبتمبر / أيلول ولكنه لم يفعل لحد الآن. |
6 | | قامت الأصوات العالمية بالاتصال بعدة إيرانيين في مدن مختلفة تشمل طهران وشيراز وقم. |
7 | ካርቶን በማና ናይስታኔ ምንጭ፡ የበየነ መረብ ነጻነት ፕሮጀክት በፌስቡክ | جميعهم تقريباً اتفقوا على عدم قدرتهم للولوج لجيميل. |
8 | የአለም ድምጸች ቴህራን፣ ሺራዝ እንዲሁም ቆምን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች የሚኖሩ በርካታ ኢራናውያንን አነጋግሯል፡፡ሁሉም ማለት ይቻላል ጂሜልን መጠቀም እንዳልቻሉ ተናግረዋል፡፡በርካታ ቁጥር ያላቸው ደግሞ “ጎግል ፈልግ”ን መጠቀም እንዳልቻሉ ጨምረው ተናግረዋል፡፡ | وقسم منهم كان غير قادر حتى على الدخول لبحث جووجل. رسم كاريكتوري لمَنى نيستاني، المصدر:مشروع حرية الانترنت على فيسبوك.. |
9 | መቀመጫውን በካናዳ ያደረገው ኢራናዊ ጦማሪ እና የኮምፒዩተር ተመራማሪ አራሽ አባደፑር ለአለም ድምጾች ሁኔታውን እንደሚከተለው አብራርቷል፤ | شرح أراش آبادبور، وهو مدون إيراني يعيش في كندا وعالم كومبيوتر، الوضع للأصوات العالمية كما يلي: |
10 | ጎግልን ማቋረጥ በእርግጠኝነት ብዙዎችን አማራጭ መንገድ እንዲፈልጉ ያደርጋቸዋል፡፡ የሂደቱም ውጤት የግድ በየነ መረብ “የተሻለ” ፣ “የበለጠ ነጻ” እንዲሆን ላይሆን ይችላል፡፡ግና ግና አሁን እየተካሄደ ያለው ተግባር ኢራናውያን በሁለት እግራቸው እንዲቆሙ የሚረዳቸው አይደለም፡፡እነርሱ ህዝቡን እየገፉት ያሉት የበለጠ ጥንቃቄ ወደሚያሻው የበየነ መረብ አገልግሎት ነው፡፡ ለህዝቡ እየነገሩት ያሉት ይሄንን ነው “ሂዱ ቪፒኤን እንዴት መጠቀም እንዳለባችኹ ተማሩ” እናም በእርግጠኝነት ምን እንደሚፈጠር መተንበይ እችላለው፡፡ | إن قطع الوصول لبحث جووجل سوف يدفع بعدد أكبر من الأشخاص للبحث عن طرق أخرى ليكونوا قادرين على الإلتفاف على المواقع التي يحجبها النظام، والنتيجة لن تؤدي بالضرورة لإنترنت أفضل أو أكثر حرية، ولكن الأسلوب الذي تتبعه السلطات الإيرانية لن يساعد المؤسسة الإيرانية الحاكمة ايضاً. هم يدفعون الناس لأسلوب أكثر يقظة في استعمالهم للإنترنت. |
11 | የበየነ መረብ ነጻነትን እና ጎግል የመጠቀም መብትን ለመጠየቅ የፌስቡክ ዘመቻ ይፋ ተደርጓል፡፡ጎግል ሲጠል የሚያሳየው የማና ነይስታኒ ካርቱንም (በቀኝ በኩል) በዚህ የፌስቡክ ገጽ አይነ ገብ ነው፡፡ | هم يقولون للناس اذهبوا وتعلموا استخدام VPN (شبكات افتراضية خاصة) وأتوقع إن هذا بالتحديد ماسيحصل. وانطلقت حملة على فيسبوك للمناداة بحرية الإنترنت وحق الولوج لجووجل. |
12 | | الرسم الكاريكتوري لمَنى نيستاني (في اليمين) عن عملية حجب جووجل كان ملفتاً للنظر في صفحته على فيسبوك. |
13 | በርካታ ኢራናውያን የበየነ መረብ ተጠቃሚዎች በውስጠ ዘ ስለማጥለሉ ተውተዋል፡፡ ባህራን ታጅዲን ይህን ትዊት አደረገ [fa]፤ | وقد علق بعض مستخدمي الإنترنت الإيرانيين عن الموضوع في تغريداتهم على تويتر بسخرية. بهرانك تاج-دين غرد [بالفارسية]على تويتر: |
14 | @Behrang፤ እነዚህ ጎግል እንዲጠል የጠየቁ “ህዝቦች” የጄሜል አድራሻ የላቸውም? | @Behrang:الجماهير التي نادت بفلترة جووجل، هل لم يكن لديهم حسابات في جووجل؟ |
15 | ካላቸው ለምን ነበር የሚጠቅሟቸው ? | إذا كان لهم، فلم يستخدمونها؟ |
16 | ሳዬ ሮሻን ትዊት አደረገ[fa]፤ | سايه روشن غردت [بالفارسية]: |
17 | @sayeeeeh ፤ እኛ ጎግል እና ጂሜልን አግደናል፤ የዶላርን የዋጋ ተመን ከፍ አድርገናል፤ በዚህ ተግባራችን የአሜሪካዉያንን ህይወት ማክበድ እንደምንችል እጠራጠራለው፡፡ | sayeeeeh@: حجبنا جيميل وجووجل، ورفعنا سعر الدولار، أشك أننا يمكن ان نجعل الحياة أكثر صعوبة لأمريكا مع هذه الاجراءات. |
18 | በእውነቱ የዚህ ውሳኔ ቀዳሚ ተጠቂ ጎግል ሳይሆን የኢራናውያን ነጻነት ነው፡፡ለእስላማዊ ስርዓት የበየነ መረብ ነጻነት እጅግ የሚበዛ ይመስላል፡፡ | وفي الحقيقة الضحية الاولى من هذا القرار ليس جووجل، ولكنها حرية الايرانيين. يبدو أن الحريات الافتراضية هي أكثر من اللازم بالنسبة للنظام الإيراني. |