Sentence alignment for gv-amh-20130411-432.xml (html) - gv-eng-20130410-405603.xml (html)

#amheng
1ጅቡቲ፤ ‘ዲሞክራሲያዊ’ ምርጫን ተከትሎ የመጣው እስርDjibouti: Arrests follow ‘Democratic’ Elections
2ትንሽ አገር ነገር ግን በአፍሪካ ቀንድ እጅግ በጣም ስትራቴጂክ አገር በሆነችው ጅቡቲ የየካቲት 15፣ 2005 አገር አቀፋዊ ምርጫን ተከትሎ በተደረገ የተቃውሞ ሰልፍ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ታሰሩ፡፡ በምርጫው ‹የሕዝቦች አንድነት ለዕድገት› (People's Rally for Progress) የተሰኛው ፓርቲ በድጋሚ ድልን ተቀዳጅቷል፡፡ ፕሬዝዳንት እስማኤል ኡመር ጉሌህ ጅቡቲን እ. ኤ.Several opposition leaders were arrested [fr] in Djibouti, a small, but strategically important country in the Horn of Africa, after demonstrations which followed the February 22, 2013 general elections.
3አ ከ1999 ጀምሮ የመሩ ሲሆን በምርጫውም የ80 በመቶ መራጮች ድምፅ ቢያገኙም በከፍተኛ ሁኔታ በማጭበርበር ተጠርጥረዋል፡፡ እስሩ የመጣውም በዚሁ ማጭበርበር ጉዳይ [fr] ላይ ዜጎች ሰልፍ በመውጣታቸው ነው፡፡ እንደየጅቡቲ ሰብኣዊ መብት ሊግ እና የዓለምአቀፍ ሰብኣዊ መብት ፌደሬሽን ከሆነ 90 ሰዎች በአሰቃቂነቱ በሚታወቀው ጋቦዴ ማዕከላዊ እስር ቤት ታጉረዋል፡፡ እስሩ ይህ ጽሑፍ እስከተጻፈበት ሚያዚያ 20005 ድረስ ቀጥሏል፡፡The elections saw yet another victory for the party in power, the People's Rally for Progress. President Ismail Omar Guelleh, who has ruled since 1999, received 80% of votes cast, leading to allegations of fraud on a massive scale.
4ተቃዋሚ ፓርቲ የሆነው ‹የብሔራዊ ድኅነት ኅብረት› (Union for National Salvation) ቃል አቀባይ ዳሃር አሕመድ ፋራህ የምርጫው ውጤት ከተነገረ በኋላ አመፅ አነሳስተዋል በሚል ምክንያት ለሁለት ወራት ያክል በተመሳሳይ ዝግ እስር ቤት ውስጥ እንዲቆዩ ተፈርዶባቸው ነበር[fr] ፡፡ ቀጣዩ ቪዲዮ በፖሊስ እና በተቃዋሚ ሰልፈኞች መካመል የተነሳ ብጥብጥ ያሳያል፡፡ (via Dillipress):-The arrests followed the demonstrations about allegations of massive fraud [fr]. According to the Djiboutian League of Human Rights organisation and the International Federation of Human Rights, 90 people were retained in the famously tough Gabode Central Prison.
5ምርጫ እስካሁንም ድረስ በጅቡቲ እውነተኛ የፖለቲካ አማራጭ ወደ ስልጣን የሚመጡበት አልሆነም፡፡ እስማኤል ኡመር ጉሌህ እ.Arrests were still continuing at the time of writing, April 2013.
6ኤ. አ ከሚያዚያ 9 ቀን 1999 ጀምሮ ስልጣን ላይ የተቀመጠ ሲሆን ሃገሪቷ ነጻነቷን ከተቀናጀች ጀምሮ የፕሬዝዳንቱ ፓርቲ የሆነው ‹የሕዝቦች አንድነት ለዕድገት› ስልጣኑን ይዟል፡፡Spokesperson for opposition party Union for National Salvation, Daher Ahmed Farah, was sentenced [fr] to two months in the same closed prison for calling for rebellion after the election results were announced.
7የቲንክ አፍሪካ ፕሬስ ጸሐፊው ጀምስ ሽናይደር ሁሌም የምርጫው መኖር የዴሞክራሲ ማስመሰያ እንደሆነ ያምናል፡-The following video shows fighting in the streets between opposition demonstrators and the police (via Dillipress):
8የፕሬዝዳንቱ የቅርብ ጊዜ ዳግም ምርጫ እ. ኤ.Elections in Djibouti have still not resulted in a real political alternative for power.
9Ismaïl Omar Gelleh has been president of the republic since April 9, 1999, and his ideologically conservative party, the People's Rally for Progress, has been in power since the country gained independence.
10James Schneider from Think Africa Press has always believed that the elections only gave the appearance of democracy:
11አ.
12በ2011፣ ሕገ መንግሥቱ ለሦስተኛ ጊዜ አንድ ፕሬዝዳንት ዳግም እንዲመረጥ ፈቅዶ ከተቀየረ በኋላ የተደረገ ነው፡፡ ምርጫው የምርጫ ታዛቢዎች ባልተገኙበት ተደረገ እናም ጉሌህ ተቃዋሚ ፓርቲዎች እንግልት ደርሶብናል፣ ኢ-ፍትኃዊ ተግባራት ተፈፅመውብናል ብለው አቋርጠው በወጡበት ሁኔታ አሸነፈ፡፡ [..] የጉሌህ ማታለል ለአጭር ጊዜም ቢሆንም ተሳክቷል፡፡ አሁንም ስልጣን ይይዛል፣ ያለምንም የፓርላማ አባል ተቃዋሚ ፓርቲ ተወካይ፡፡ እርግጥ ነው በርካታ ሰዎች ከምርጫው ማታለል ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡ ነገር ግን እነዚህ ተጠቃሚዎች ተራውን የጅቡቲ ሕዝብ የሚያካትቱ አይደሉም፡፡ የሆነው ሆኖ ነጻነትን ፣ ልማትን እና የዜጎች ደኅንነትን በማታለል ብቻ ሆኖ ማሻሻል አይቻልም፡፡His most recent re-election, in 2011, came after he changed the constitution to be allowed to run for a third time; the vote took place without election observers and Guelleh won practically unopposed after the opposition withdrew citing harassment and the unfair nature of the poll [..] Guelleh's illusion will have worked, at least in the short term: he will still have power but now with the veneer of a parliamentary opposition.
13በጅቡቲ የአውሮጳውያን ጽ/ቤት ከዊኪሚዲያ - ሕዝባዊ ቋትIndeed, many people have much to gain from the electoral illusion.
14በሥልጣን ላይ ያለው ፓርቲ የተመሠረተበትን ምርጫ የማጭበርበር ክስ እያጥላላ ነው፡፡ ገለልተኛው ብሔራዊ ምርጫ ኮሚሽን ዋና ኃላፊ አብዲ እስማኤል ሄርሲ ምርጫው ግልጽ በሆነ መንገድ ነው የተካሄደው ብለዋል፡፡ እርሳቸው እንዳሉት የምርጫ ቦርድ ውሳኔ ከአፍሪካ ኅብረት በመጡት ማሊያዊ ታዛቢ ሲዜ ማርያም ካይዳማ ሲዲቤ አስተያየትም የሚደገፍ ነው፡፡ እንዲህ ብለዋል፡-But sadly, this group is unlikely to include most ordinary Djiboutians. After all, you cannot improve freedom, development and wellbeing with illusions alone.
15የጅቡቲ ዜጎች የዜግነት ግዴታቸውን ግልፅ በሆነ መንገድ ተወጥተዋል፡፡Djibouti European Quarter via Wikimedia - Public Domain
16በፌስቡክ ገጹ[fr] የተቃዋሚው ፓርቲ አሁንም አባላቶቹ አርሂባ በተሰኘ ከተማ ለእስር እየተዳረጉ[fr] መሆናቸውን ዘግቧል፡-The party in power is contesting these allegations of fraud.
17እሁድ ኤፕሪል 7 በአርሂባ ከተማ፣ አብዱ መሐመድ አሕመድ እና ሑሴን መሐመድ ከሚል ወደናጋድ ከመወሰዳቸው በፊት ታፍሰው ታስረዋል፡፡ ቀጥሎም ሰኞ ኤፕሪል 8 ከለሊቱ 8 ሰዓት ፖሊስ ግለሰቦች ቤት በመግባት ከአልጋቸው በመቀስቀስ ሦስት ሰዎችን ለእስር ዳርጓል፡፡ ስማቸው የታወቁት፤ አብዱ ኢብራሂም መሐመድ እና አብዱ አሊ ቡሃ እና አባቴ ጋዲድ ሜሪቶ ናቸው፡፡Abdi Ismail Hersi, head of the independent National Electoral Commission, has stated that the elections took place in a transparent manner. This verdict was shared by a Malian commentator from the African Union, Cissé Mariam Kaïdama Sidibé, who stated:
18የባሕር ላይ ወንበዴዎች እንዲሁም እስላማዊ አሸባሪዎችን ለመከላከል በአፍሪካ ቀንድ ያላት ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ጅቡቲ የቀድሞ ቀኝ ገዢዋን ፈረንሳይን ጨምሮ ለምዕራባውያኑ ዋንኛ ተመራጭ አጋር አገር ያደርጋል፡፡The citizens of Djibouti were able to carry out their civic duties in total transparency. On its facebook page [fr], the opposition party reported that arrests [fr] of opposition members were still continuing in the city of Arhiba:
19In Arhiba, Sunday April 7 saw the arrest with brutal force of Abdo Mohamed Ahmed and Houssein Mohamed Kamil, before they were both driven to the center of Nagad.
20Then, around 2 am on Monday April 8, the police made more arrests at individuals homes, to pull from their beds at least three men whose names have been revealed: Abdo Ibrahim Mohamed, Abdo Ali Bouha et Abbatte Gadid Merito.
21The strategic position of this country in the Horn of Africa makes Djibouti a significant ally for Western countries including France, its previous colonial power, in the fight against the pirates and Islamic terrorists of the region.
22ፕሬዝዳንት እስማኤል ኡመር ጉሌህ (ቀኝ) እና ዶናልድ ራምስፊልድ (ግራ)፣ 2002 - ከዊኪሚዲያ ሕዝባዊ ቋትPresident Ismaïl Omar Guelleh (right) and Donald Rumsfeld (left), 2002 via wikimedia Public Domain
23የቲንክ አፍሪካ ፕሬሱ ሉቃስ ሌተጎ ለምዕራቢያዊያኑ የጅቡቲን ምርጫ ለመተቸት የአገሪቱ የኋላ ታሪክ እንዴት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንደከተታቸው ሲያብራራ፡-Luke Lythgoe of Think Africa Press explained how this background makes it difficult for Western countries to criticise the current government:
24Djibouti may be a country few in the West know about, yet Western foreign policymakers have placed disproportionate emphasis upon the tiny nation as a strategic base for their operations in the Horn of Africa - particularly in combating piracy and the militant Islamists al-Shabaab in Somalia.
25ጅቡቲ ምናልባት ጥቂቶች የሚያውቋት አገር ልትሆን ትችላለች፣ የምዕራቢያውያኑ የውጪ ፖሊሲ አውጪዎች ግን ከአገሪቷ እውቅናና የቆዳ ስፋት የተጋነነ ትኩረት በአፍሪካ ቀንድ የአክራሪ የእስልምና ጦር የሆነውን አልሻባብን እና የባሕር ላይ ወንበዴዎችን ለመዋጋ ዋንኛ ትኩረታቸው ናት፡፡ ምናልባትም በሚያግባባ መልኩ ጅቡቲ የራሷን የውስጥ ችግር ከመፍታቷ ይልቅ የምዕራቡ ዓለም ጥቅም ማስጠበቂያ መሳሪያ እና የአካባቢው ወታደራዊ ማዕከልነትና ዲፕሎማሲያዊ ጥቅም ማስጠበቂያ ብቻ ናት፡፡Perhaps understandably, considering the higher profile crises on its doorstep, the West has treated Djibouti as little more than a tool in its arsenal - as a military base, launch pad for drone strikes, or venue for regional diplomacy - rather than a situation worth addressing in its own right.