Sentence alignment for gv-amh-20140213-511.xml (html) - gv-eng-20140211-455789.xml (html)

#amheng
1‘ጋናን ጡመራ’ የተሰኘ የማኅበራዊ አውታር የመጀመሪያ መሰባሰቢያ ቋት እየመተመሠረተ ነው‘Blogging Ghana’ to Establish Country's First Physical Social Media Hub
2ጋናን ጡመራ (Blogging Ghana) ለተሰኘው የታሰበ የማኅበራዊ አውታር ቋት/ሰፈራ፡፡ (ፎቶው በባለቤቱ ፈቃድ ነው የተለጠፈው)Blogging Ghana's proposed Social Media Hub. Photo used with permission.
3Internet penetration in Ghana is about 14 percent and has been on the up and up for the last decade as more Ghanaians, especially young people, have hooked up to the web.
4በጋና፣ የበይነመረብ ተዳራሽነት መጠን 14 በመቶ ገደማ ነው፤ በተጨማሪም ባለፉት ዐሥር ዓመታት በተለይም ወጣት ጋናውያን ከመረጃ መረብ ጋር መተዋወቃቸውን ተከትሎ እያደገ፣ እያደገ መጥቷል፡፡ በዚህም፣ ማኅበራዊ አውታር የሚጠቀሙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ አንዳንዶች የማኅበራዊ አውታር ተጠቃሚዎችና ስለምንነቱ መማር ለሚፈልጉትም ጭምር መሰባሰቢያ ስፍራ እንደሚያስፈልግ ታይቷቸዋል፡፡As a result, the number of Ghanaians on various social media platforms is also increasing rapidly, and some now see a need for a physical social media hub to facilitate the activities of the many people who use social media or want to learn about it.
5ጋናን ጡመራ (Blogging Ghana)ን ይመልከቱ፣ 100 አባላት ያክል ያሉት የአገሪቱ ጦማሪዎችና ማኅበራዊ አውታር ተጠቃሚዎች ትልቅ ስብስብ ነው፡፡ ቡድኑ ጥር 12/2006 የጋናን የመጀመሪያውን የማኅበራዊ አውታር መሰባሰቢያ ቋት ለመመሥረት የሚያስችለውን ዘመቻ ድረገጹ ላይ በተደረገ ማብራሪያ ጀምሯል፡-Enter Blogging Ghana, the country's largest organization of bloggers and social media enthusiasts with more than 100 members. The group launched a campaign on January 20, 2014 to establish Ghana's first ever social media hub, explaining on their website:
6A physical meeting place, a hub, will go a long way to provide a platform for the experienced bloggers in the organisation to train students and professionals on how to use blogging for creating #MoreStories and use social media to advance their agenda as citizens in Ghana.
7በአካል መገናኛ ስፍራ፣ ቋት፣ ስብስቡ ውስጥ ያሉ ብዙ ልምድ ያላቸው ጦማሪዎች ተማሪዎችን እና ባለሙያዎችን ጡመራን ብዙ ትረካዎችን (#morestories) ለመፍጠር እንዴት መጠቀም እንደሚችሉ እና ማኅበራዊ አውታሮችን በመጠቀም እንደ ጋና ዜግነታቸው ተሳትፏቸውን ማበርከት እንዲችሉ ያስተምሯቸዋል፡፡As part of the campaign, Blogging Ghana hopes to raise 10,000 US dollars through crowdsourcing platform Indiegogo. The hashtag used for the online campaign is #morestories.
8የዘመቻው አንድ እርምጃ በመሆኑ፣ ጡመራ ጋና 10,000 የአሜሪካ ዶላር በራሳቸው የጡመራ መድረክ ኢንዲዬጎጎ በኩል ለመሰብሰብ ያልማሉ፡፡ ለበይነመረብ ዘመቻው የተጠቀሙበት ሀሽታግ ብዙ ታሪኮች (#morestories) የሚል ነው፡፡ ስብስቡ ዩቱዩብ ላይ የሚከተለውን ቪዲዮም ለቋል፡-The organisation also launched a video campaign on YouTube: Africa on the Blog, a multi-author blog by people of African heritage, which is supported by Babs Saul and Sarah Arrow, explained the history of blogging in Ghana:
9አፍሪካ በጦማር የተሰኘ ብዙ ደራሲዎችን የአቀፈ በባብስ ሳዉል እና ሳራ አሮው የሚደገፍ የአፍሪካ ቅርስ ሰዎች የጡመራን ታሪክ በጋና አብራርተዋል፡-The blogging and social media scene in Ghana has improved in the last five years.
10The West African country has seen the number of bloggers in the country grow from just a handful in 2005 to several hundreds this year.
11ጡመራ እና ማኅበራዊ አውታር ተጠቃሚነት ባለፉት አምስት ዓመታት በጋና ዕድገት አሳይቷል፡፡ ምዕራብ አፍሪካዊቷ አገር እ. ኤ.This trend was facilitated by a bold step taken by a Swedish blogger who had moved to Ghana some five years ago.
12አ.
13በ2005 ከነበሯት በጣት የሚቆጠሩ ጦማሪዎች ዛሬ ላይ በርካታ መቶዎች የሚሆኑ ጦማሪዎችን ለማየት በቅታለች፡፡ ይህ ዕድገት አንድ ወደጋና የዛሬ አምስት ዓመት ገደማ የመጣ ስዊድናዊ በወሰደው ትልቅ ርምጃ ሊሳካ ችሏል፡፡ ካጅሳ ሆልበርግ አዱ፣ በአሁኑ ሰዓት የጋና ትልቁ የጦማሪዎች ማኅበር ሊቀመንበር ሲሆን በወቅቱ በይነመረብ ላይ በንቃት ይሳተፉ የነበሩትን ጦማሪዎች ሰብስቦ በአንድ ጣሪያ ስር ስለሥራዎቻቸው እንዲወያዩ አስችሏቸዋል፡፡ በጊዜ ሒደት፣ ይህ ትንሽ ቡድን ጡመራንና ማኅበራዊ አውታርን ባለማወቅ ዝም ያሉ ነገር ግን ቢያውቁ ኖሮ እነሱ እንደሚጠቀሙበት ሊጠቀሙበት የሚችሉ ሰዎችን ከማኅበራዊ አውታሮች ጋር ለማስተዋወቅ ወሰነ፡፡ ይህ ዕውቀትን የማሰራጨት የግል ፍላጎት ዛሬ አገሪቱ በጡመራ እና ማኅበራዊ አውታር አጠቃቀም ለደረሰችበት ደረጃ አድርሷታል፡፡Kajsa Hallberg Adu who is now the Chair of Ghana's biggest association of bloggers brought all the bloggers who were active online under one roof to discuss their passion. With time, this small group of internet users decided to introduce blogging and the use of social media tools to many other people who may be interested but just didn't know how.
14This selfish desire to spread such knowledge lead to what has today become the nation's biggest blogging and social media event.
15ኤድዋርድ አማርቴ-ታጎ፣ በጋናን ጡመራ ውስጥ የኮርፖሬት አገልግሎቶች ዳይሬክተር - የዛሬ አምስት ዓመት ነገሮች እንዴት እንደነበሩ አስታውሰዋል፡-Edward Amartey-Tagoe, the director of corporate services at Blogging Ghana, also recounted how things were half a decade ago:
16የዛሬ አምስት ዓመት ገደማ በጣት የሚቆጠሩ ጦማሪዎች ብቻ ነበሩ፤ ከዚያ ወዲህ ግን ጦማሪዎች እና የኢንተርኔት ወዳጆች በአንድ ጥላ ሥር ተደራጅተው አቅማቸውን ለመገንባት እና አንዱ ከሌላው ለመማርና ሐሳቦችን ለመለዋወጥ ችለዋል፡፡ ዛሬ፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ስብስብ ከመሆናችንም ባሻገር በየዓመቱ ጥሩ አገራዊ ይዘት ያላቸውን ጦማሮች የሚጽፉትን የምንሸልምበት ደረጃ ላይ ደርሰናል፡፡ ክኅሎታችንን በማጋራት ብዙ ትረካዎች እንዲፈጠሩ እንፈልጋለን፡፡Some five years ago, there were only a handful of bloggers in Ghana, since then, bloggers and Internet enthusiasts have been organised under one umbrella body to build capacity, learn and share ideas from one another. Today, we are an influential organisation with a yearly event and awards ceremony who produce local content online on blogs and on various social media channels.
17We want to share our skills and create #morestories!
18ኢኒውስ ጋና ስለዘመቻው በድረገጻቸው ላይ የሚከተለውን ጻፉ፡-ENews Ghana published the campaign on their website:
19Bloggers in Ghana are creating Ghana's first Social Media hub for bloggers and social media enthusiasts to meet, interact and share more local content from and we think it will make a great feature on GOOD.
20የጋና ጦማሪዎች እና የማኅበራዊ አውታር ወዳጆች የሚገናኙበት የመጀመሪያውን ቋት በመመሥረት ሊገናኙ እና ሐሳቦቻቸውን ሊለዋወጡ ነው፤ ይህ ለዘለቄታዊ መልካም ዕድል ነው ብለን እናምናለን፡፡Social Media is growing in Ghana and we (Blogging Ghana) has over the past 5 years been a leader in Ghana.
21የማኅበራዊ አውታር በጋና እያደገ ነው፡፡ እና እኛ (ጋናን ጡመራ) ላለፉት አምስት ዓመታት በጋና የጡመራ መሪዎች ሆነናል፡፡ በ2012 እ. ኤ.In 2012, with funding from USAID, UKAID, EU & DANIDA, we used social media to cover Ghana's elections; raising awareness of the issues and empowering politicians and citizens.
22አ.
23ከUSAID፣ UKAID፣ EU እና DANIDA በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ማኅበራዊ አውታርን የጋናን ምርጫ ሽፋን ለመስጠት ተጠቅመንበታል፤ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ግንዛቤዎችን በማስጨበጥ እና ፖለቲከኞችን እና ዜጎችን በማጎልበትም ጭምር፡፡ እ.We also in 2013 organised Ghana's first social media awards which was huge success. The organisation's work has been featured on Joy FM, Citi FM, Mashable, Aljazeera and BBC.
24ኤ.
25አ.
262013 የጋናን የመጀመሪያውን የጋናን የጦማሪዎች ሽልማትንም በማዘጋጀት ትልቅ ስኬት ተቀናጅተናል፡፡ የቡድኑ ሥራዎች በጆይ ኤፍ ኤም፣ ሲቲ ኤፍ ኤም፣ ማሻብል፣ አልጄዚራ እና ቢቢሲ ሽፋን ማግኘት ችሏል፡፡We want to do more and get more Ghanaians to use social media to tell their stories. We want to overcome the internet and power challenges bloggers face.
27ብዙ መሥራት እና ብዙ ጋናውያን ወደማኅበራዊ አውታር በመውጣት ታሪካቸውን እንዲናገሩ እንፈልጋለን፡፡ ጦማሪዎች የሚገጥሟቸውን የበይነመረብ እና የኃይል ችግር መቅረፍ እንፈልጋለን፡፡ ለዚህም ከዜጎች ገንዘብ በመሰብሰብ የመገናኛ ስፍራ መመሥረት ለጋራ ጡመራ እና የአገር ውስጥ መረጃዎችን ለመጻፍ የሚያስችለንን ዘመቻ ጀምረናል፡፡We have therefore launched a crowdfunding campaign to create a haven/hub with a co-blogging space to and create the much needed local content. Spy Ghana, an online news agency, quoted Blogging Ghana Chair Kajsa Hallberg Adu (@kajsaha):
28ስፓይ ጋና፣ የተባለ የበይነመረብ የዜና ወኪል፣ የጋናን ጡመራ ሊቀመንበር ካጅሳ ሆልበርግ አዱን (@kajsaha) አጣቅሶ ጽፏል:-It makes sense for a social media organization to use our online network and do crowd-sourcing to fulfill our dreams.
29የጋራ ጽሑፎችን በመጻፍ ሕልሞቻችንን እውን ለማድረግ ማኅበራዊ አውታር ተጠቃሚዎች መደራጀት ሲሆን ትርጉም ይሰጣል፡፡ ጋና የማኅበራዊ አውታር ወዳጆች ሊሰባሰቡ ዝግጁ ናቸው ብለን እናምናለን፤ ብዙ ታሪኮችን ለመፍጠርና መላው ዓለም ስለጋና ለመንገርም ቸኩለናል!We think Ghana in ready for a meeting place for social media enthusiasts and we cannot wait to create #morestories about Ghana for the world to read!
30ሽልማት-አሸናፊው ጦማሪ ማክጆርዳን (@Macjordan) በጦማሩ ለማኅበራዊ አውታሩ ቋት ያለውን ድጋፍም ገልጧል:-Award-winning blogger Macjordan (@Macjordan) expressed his support for the social media hub on his blog:
31ጋናን ጡመራ የኢንዲዬጎጎ ዘመቻውን የማኅበራዊ አውታር ቋት ለጋና ጦማሪዎች እና የዜግነት ጋዜጠኞች በመፍጠር ዜጎች ማኅበራዊ አውታር አጠቃቀምን በመማር የአገራዊ መረጃዎችን በጡመራ የሚያበረክቱበትን መንገድ ለማመቻቸት መጀመሩን ስንገልጽ በደስታ ነው፡፡BloggingGhana is pleased to launch an Indiegogo campaign towards the creation of a Social Media Hub in Ghana for bloggers and citizen journalists to be trained in Social Media and increase local content creation.
32ጋናን ጡመራ - የጋና የመጀመሪያውና ትልቁ የጦማሪዎች፣ የዜግነት ጋዜጠኞች እና የማኅበራዊ አውታር ወዳጆች ስብስብ ሲሆን ሁሉም ሰዎች ጋር ለመድረስ እየጣረ እና ለዚህ መልካም ሥራ ድጋፍ እየሻተ ነው፡፡BloggingGhana - Ghana's largest community/network of bloggers, citizen journalists and social media enthusiasts is reaching out to all and sundry to chip-in and support this worthy cause.
33የዚህ ስብስብ አካል በመሆኔ ክብርም፣ ደስታም ይሰማኛል፤ እናም ድጋፋችሁን በማንኛውም መንገድ አበረታታለሁ፡፡I'm very pleased and honored to be a part of this organization and would appreciate your support in any way.