Sentence alignment for gv-amh-20121116-332.xml (html) - gv-eng-20121116-373047.xml (html)

#amheng
1ኢትዮጵያ፤ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባል ለመሆን ትመጥናለች? በህዳር 12 2012 እ.Is Ethiopia Fit to be a Member of the United Nations Human Rights Council?
2ኤ.
3አ.
4የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባላት ሆነው ከተመረጡ አራት የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ኢትዮጵያ አንዷ ነች፡፡ ለመጪዎቹ ሶስት አመታት የተመረጡ ሌሎች ሀገራት አርጀንቲና፣ ብራዚል፣ ኮትዲቯር፣ ኢስቶኒያ፣ ጋቦን ፣ ጀርመን፣ አየርላንድ ፣ ጃፓን፣ ካዛኪስታን፣ ኬንያ ሞንቴኔግሮ፣ ፓኪስታን፣ የኮሪያ ሪፐብሊክ፣ ሴራሊዮን፣ የተባበሩት አረብ ኢመሬት፣ አሜሪካና ቬንዙዌላ ናቸው፡፡Ethiopia was among four African countries that were elected as members of the United Nations Human Rights Council on 12 November, 2012. Other countries that were elected for a three-year term are Argentina, Brazil, Côte d'Ivoire, Estonia, Gabon, Germany, Ireland, Japan, Kazakhstan, Kenya, Montenegro, Pakistan, the Republic of Korea, Sierra Leone, the United Arab Emirates, the United States and Venezuela.
5ነገር ግን የኢትዮጵያ ለሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት መመረጥ ብዙዎቹን ኢትዮጵያውያንን አላስደሰተም፡፡ኢትዮጵያዊው ምፀተኛ አቤ ቶክቻው ይህን ምርጫ አስመልክቶ ይህን ጻፈ፡፡However, Ethiopia's election to Human Rights Council did not go down well with most Ethiopians.
6በሐምሌ 13 2012 እ. ኤ.Writing about the election the Ethiopian satirist Abe Tokichaw wrote in Amharic [amh]:
7አ ከሌሌች 23 አራማጆች ጋር ተከሶ 18 ዓመት ተፈርዶበት በእስር የሚገኘው ኢትዮጵያዊው ጦማሪ እና ጋዜጠኛ አስክንድር ነጋ የፎቶ ምንጭ፡- FreeEskinderNega.comEthiopian blogger and journalist Eskinder Nega was sentenced to 18 years in jail with 23 other activists on On 13 July, 2012. Photo courtesy of FreeEskinderNega.com
8ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አባል ሀገር ሆና ተመረጠች።Ethiopia has been elected to be a member the United Nations Human Rights Council.
9የትኛዋ ኢትዮጵያ!?Wait, Wait!
10የትኛው ሰብአዊ መብት!?Which Ethiopia? Which Human Right?
11የትኛው የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን!?Which United Nations Human Rights Council?
12እኔ የምለው ኢትዮጵያዊው የዩልኝታ ባህላችን ያለው ህብረተሰቡ ዘንድ ብቻ መሆኑ በጣም አሳሳቢ ችግር አይመስላችሁም?Is it not worrisome that an Ethiopian sense of discomfiture is not shared by our government?
13እንዴ መንግስት እኮ ይሉኝታ ቢኖረው ኖሮ “ተመድ የሰባዊ መብት ኮሚሽን አባል አድርጌ መርጨሀለሁ!” ሲለው… “አረ በህግ አምላክ እኔ አልሆናችሁም ሀገር ተሳስታችሁ ነው!If our government had any Ethiopian sense of discomfiture, they would have rejected [the seat] when they got elected as a member the United Nations Human Rights Council!
14ወይ ደግሞ ባታውቁኝ ነው የመረጣችሁኝ…!”
15ማለት ነበረበት። ነገር ግን መንግስቴ “ምን ይሉኝ” ያልፈጠረበት ነውና አሜን ብ ሎ መቀበሉ ሲገርመን፤ ጭራሽ በአደባባይ “እንዲህ ነን እኛ ሰብአዊ መብት ጠባቂዎች” ተብሎ ተነገረን!They would have admitted that the Ethiopian government would not fit in the Human Rights Council but our government never had an Ethiopian sense of discomfiture and accepted the membership to United Nations Human Rights Council gladly!
16በደረሰበት ጫና ከሀገር የተሰደደው ጋዜጠኛ እና ጦማሪ ዘሪሁን ተስፋዬ በፌስቡክ ገጹ ይህን ለማመን የሚከብድ ‘የኢትዮጵያ መመረጥ' እንዲህ ሲል ገልጾታል፡፡They even went on to declare that the Ethiopian government has a good human right record! Zerihun Tesfaye, an exiled journalist and blogger, described the conundrum of Ethiopia's election in an extended Amharic note on Facebook:
17እስቲ ልነሳና ልበል አልቸም አልቸም እሷ የኔን ነገር ትተዋለች መቼም” የሠፈራችን አዝማሪ።Let me chant, I can't, I can't as she has forgotten my cause! Says a local songster.
18አንዲህ ነገር ዓለሙን የተዉ ግለሰቦች፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት እና መንግሥታት ሲያጋጥሙ አዝማሪውን ተቀብሎ ማንጎራጎሩ ሳይቀል አይቀርም።I find it easy to join this local songster and chant with him when we fall upon international organizations and governments who deafen their ears to our cause!
19ስለኢትዮጵያ መንግሥት ሰብዓዊ መብት ረገጣ አንዳንዴ እኛን ባለጉዳዮቹን በሚያስደንቅ ኹኔታ የዓለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ ሲያቀነቅን “ወይ ጉድ ለካንስ እነዚህ ሰዎች የልብ አውቃ ኖረዋል” ብለን ተስፋ እናደርጋለን።But paradoxically, sometimes international organizations have a better understanding than Ethiopians themselves, about horrendous human right situations in Ethiopia and we feel better as we consider the international community is recognizing our great efforts.
20አንድ ቀን የለውጡ አካል ሆነው የነጻነታችንን እንቀዳጃለን ብለንም ልባችን በሐሴት ትሞላለች።Sometimes we even think the international community is part of the revolution we aspire to in Ethiopia and our hearts fill with joy!
21እናም የጋዜጠኝነት ሙያችንም የረዳንን ያህል “የማቃጠር ሥራ” እንሠራለን።So through journalism we used to report a lot on human rights abuse in Ethiopia.
22አልፎ አልፎም “መንግሥት በቃሊቲ 50 ንጹሃን ዜጎችን አጎረ” ብለን ስናውጅ፤ “አይ መረጃችሁ አልተሟላም እኛ የደረሰን 120 ሰዎች ነው” ብለው ከነስም ዝርዝራቸው ሲያሳዩን እንደመምና አሁንም ተስፋ እናደርጋለን-ከኛው ከጭቁኖቹ ጋር ናቸው ብለን።For instance, if we report fifty innocent Ethiopians are jailed in a famous prison called “Kality” some of the international community members correct us with more accurate number (120) of innocent prisoners including their names! Then we feel these people are with us and hope good things are yet to come!
23ሌሎች የማይጠቀሱ ጉዳዮች ተደራርበው ትላንት የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ካውንስል ይህቺን በሰብዓዊ መብት አያያዝ “የማትጠረጠር” አገር አባል አድርጎ ሲመርጥ ግን የሠፈሬን አዝማሪ ማስታወስ ግድ አለኝ።But when I heard of the news of Ethiopia's election to the United Nations Human Rights Council last evening, the hymn of our local songster rang a bell!
24በእውነት እነዚህ የመብት ተሟጋቾች እና ተቋማት ተስፋ ሊያስቆርጡን እየሞከሩ ነው?Are these intergovernmental human rights organizations trying to destroy our optimism?
25ወይስ በየትኛውም መስፈርት አገርን ለማስተዳደር ብቃቱ የሌለው ቦዘኔ መንግሥት ምን አልባት አባል ሲሆን የጠባይ ለውጥ ያመጣ ይኾን ብለው?Or do they think a bad-mannered government will get better when it becomes a member of United Nations Human Rights Council?
26አሁን አሁን “እየተፎጋግርን” ያለን ያህል ተሰማኝ።Nowadays I feel everybody has become politically correct to everybody!
27ክፋቱ አሁንም የእነሱን ድጋፍ የምንፈልግ መሆናችን፤ “የለማኝ ስልቻ ቢንከባለል ከለማኝ ደጅ” እንዲሉ።But the worse thing is still we need their help! And another concerned netizen, Yohanes Molla, wrote [amh]:
28ሌላው ያገባኛል ያለው የበየነ መረብ ቀበኛ ዮሐንስ ሞላ ይህን ጻፈ፡፡There is a local proverb which says: A fool makes a donkey carry red meat and sends her along with a hyena!
29እማር በሰር ጫሪም፣ ጒቸ ገግት ቧሪም፡፡” የጉራግኛ ተረትና ምሳሌ (ወማካ) ነው፡፡ ወደ አማርኛ ሲመጣ “አህያ ላይ ስጋ ጭነው፣ ጅብን ሸኝ አሉት፡፡” ማለት ነው፡፡ እንግዲህ ይህ ሲሆን ውጤቱ ግልፅ ነው፡፡ ጅቡ አህያዋ ላይ የተጫነውን ስጋ ሁሉ ይበላዋል፡፡ ምናልባት አህያዋንም ጠግቦ ካቆያት ነው እንጂ እርሷንም በጊዜ ይበላታል፡፡So the hyena will chomp through the red meat and later turn on the donkey! Last night I read about Ethiopia's election to the United Nations Human Rights Council being heavy-eyed so I thought of it as a nightmare.
30ትናንት ማምሻውን በእንቅልፍ ልቤ አንብቤው…. ‘ህልም ነው!However, when I woke up this morning I could not escape this story!
31… ቅዠት ነው!'
32እያልኩ ተኝቼ፣ ዛሬ ስነቃ እውን ሆኖ የደገመኝና እስካሁን ድረስ በአህምሮዬ ላይ ተተክሎ ቀኔን ያጠቆረብኝና፣ እያቃጨለብኝ ያለውን ኢትዮጵያ የተመድ የሰብዓዊ መብት ካውንስል አባል የመሆን ወሬ ጉዳይ ከዚህ ተረትና ምሳሌ የተሸለ ምን ይገልፀው ይሆን?!It keeps coming back to me and makes my day horrific! So what could better describe Ethiopia's election to United Nations Human Rights Council other than the proverb I cited above!
33ጃዋር ሞሓመድ ኢትዮጵያ የምክር ቤቱን ወንበር እንዴት የራሷ ማድረግ እንደቻለች ዝርዝር ትንታኔውን አስፍሯል፡፡ ዳንኤል ብርሃነ ግን የኢትዮጵያን የምክር ቤት አባልነት ከሚቃወሙት ጋር አይስማማም፡፡[EN]Jawar Mohammed wrote a detailed analysis of how Ethiopia secured a seat in the council. But Daniel Berehane disagreed with those opposing Ethiopia's membership to the council:
34I see no anomaly with Ethiopia being elected to the UN Human Rights Council.I see no anomaly with Ethiopia being elected to the UN Human Rights Council.
35Both Ethiopia and the Council have good Constitutions.Both Ethiopia and the Council have good Constitutions.
36They both have capacity (political, financial, etc) limitations implementing it.They both have capacity (political, financial, etc) limitations implementing it.
37Perfect match.Perfect match.
38የኢትዮጵያ ለተባበሩት መንግስታት ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት መመረጥ ምንም ጥመት አላየኹበትም፡፡ ሁለቱም፤ ኢትዮጵያም ምክር ቤቱም ጥሩ ሀገ መንግስት አላቸው፡፡ ሁለቱም ለትግበራ የአቅም (ፖለቲካዊ፣ የገንዘብ ወዘተ. . .) ውስንነት አለባቸው፡፡ ፍጹም ጥምረት!
39ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ያካሄዳሉ ብለው ከሚከሷቸው የአፍሪካ ሀገሮች አንዷ ስትሆን በተጨማሪም በርካታ ተቃዋሚዎች፣ አራማጆችና ጋዜጠኞች በወህኒ የሚሰቃዩባት ናት፡፡Human rights groups have been criticizing Ethiopia as one of the most serious human rights violators in Africa with huge number of dissidents, activists and journalists languishing in jail.