Sentence alignment for gv-amh-20120917-147.xml (html) - gv-eng-20120917-356840.xml (html)

#amheng
1ኢትዮጵያ፤ በእስር ላይ ያለውን ጦማሪ እስክንድር ነጋን ማስታወስEthiopia: Remembering Jailed Dissident Blogger Eskinder Nega
2On 13 July, 2012, Ethiopia's federal court sentenced a prominent Ethiopian blogger Eskinder Nega and 23 other opposition activists to 18 years in jail for allegedly participating in terrorist activities.
3ሐምሌ 6/2004 የኢትዮጵያ ፌዴራል ፍርድ ቤት ጦማሪው እስክንድር ነጋን ጨምሮ ሌሎችንም 23 የተቃውሞ ተግባር የፈፀሙ ሰዎችን ለ18 ዓመታት እና ሌላ መጠን ያለው የእስር ፍርድ ከአሸባሪነትጋ በተያያዘ በይኖባቸዋል፡፡Eskinder Nega is a journalist, who turned to blogging to find a breathing space online for his dissenting views, has been in a prison for a year now.
4እስክንድር ነጋ የተቃውሞ ሐሳቦቹን መተንፈሻ ለማግኘት የመስመር ላይ ጦማሪ የሆነ ጋዜጠኛ ሲሆን መጨረሻ ጊዜ ከታሰረ አንድ ዓመት ሞላው፡፡ መስከረም 4/2005 የታሰረበት አንደኛ ዓመት ነበር፡፡ የኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚ ማኅበረሰብ በፌስቡክ ላይ አስታውሶታል፡-14 September, 2012 marks the first anniversary of his arrest. The Ethiopian online community remembers him on Facebook:
5መስፍን ነጋሽ እንዲህ ጻፈ:-Mesfin Negash writes:
6እስክንድር ነጋ በልጁ ፊት ወደእስር ቤት ከተወሰደ አንድ ዓመት ሞላው፡፡ ቀኑን ጋዜጠኞች እና ሌሎችም የሕሊና እስረኞች እንዲፈቱ እየጠየቅን እናስበዋለን፡፡ ዛሬ በያላችሁበት ሻማ አብሩ፡፡ እስክንድር ነጋ እና ሌሎችም ነፃ እንዲወጡ እንፈልጋለን!One year since journalist Eskinder Nega arrested in front of his son. We mark the day demanding the release of Journalists and other prisoners of conscience in Ethiopia.
7የታሰረው ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ እና ጦማሪ እስክንድር ነጋ፡፡ ፎቶ FreeEskinderNega.comLight a candle wherever you may be today. We want Eskinder and others FREE!
8ጃዋር ሞሐመድ በእስክንድር ነጋ ባለቤት ሰርካለም ፋሲል የኢትዮጵያ መንግስት እስክንድርን እና ሌሎችም የፖለቲከኛ እስረኞችን እንዲፈታ በቃለአብ ታደሰ የሰፈረ ማስታወሻ አጋርቷል፡-Ethiopian jailed blogger and journalist Eskinder Nega. Photo courtesy of FreeEskinderNega.com
9Jawar Mohammed shares Qale'ab Tadesse Che Jr.'s note which was written by Serkalem Fasil, the wife of Eskidner Nega, and demands that the Ethiopian government free all political prisoners:
10It is one year today since Eskinder Nega was thrown to jail , he was then falsely charged with terrorism and sentenced to 18 years imprisonment.
11According to the note below by his wife and fellow journalist Serkalem Fasil, when he was a rrested, Eskinder was bringing their 6 year old child from school.
12ኋላ ላይ በሐሰት ተመስክሮበት 18 ዓመት የተፈረደበት እስክንድር ነጋ ወደ እስር ቤት ከተወረወረ ዛሬ ድፍን አንድ ዓመት ሞላው፡፡The police stopped him on his way and would not even let him bring the kid home. They violently split the boy from his father.
13ከዚህ በታች በእስክንድር ነጋ ባለቤት እና የሙያ አጋር ሰርካለም ፋሲል በሰፈረው ማስታወሻ መሰረት፣ ሲያዝ የ6 ዓመቱን ልጁን ከትምህርት ቤት እያመጣ ነበር፡፡ በጉልበት ከልጁ ነጥለው ወሰዱት፡፡ የሚያስገርመው ነገር ታዲያ፣ ይሄ ሲሆን እና ልጅ የአባቱን በካቴና መጠርነፍ እና መንገላታት በማየት እየጮኸ መሬት ላይ የሚንከባለለውን ልጅ አሳሪዎቹ በቪዲዮ ለመቅረፅ መሞከራቸው ነው፡፡ ማንም የደነገጠውን ልጅ ለማባበል አልሞከረም፡፡What was strange was that they ( police) kept video tapping and taking pictures as the boy was crawling on the ground and crying watching his father who was being thrown around and hand cuffed. None of them tried to comfort the terrified baby.
14ከዚያን ጊዜ ወዲህ፣ ይሄ ትንሽ ልጅ ሁሌ የሚያወራው ስለፖሊስ ነው፡፡ ፖሊሶቹ እንዴት አባቱን እንደወሰዱበት ይናገራል፡፡ በማንኛውም ሰዓት የሚመጡበት ይመስለዋል፡፡ በጣም እየፈራቸው ነው፡፡Since then all the young child could to talk is police. He repeats how the police took his father.
15ሰርካለም እንዲህ ስትል ትጠይቃለች፣ “አሁን አሸባሪው ማን እንደሆነ ንገሩኝ?”He is scared that they would come any time. He is terrified of them.
16ይህ አንድቀን እንደሚመጣ እያሰበ ከነበረው እስክንድር ይልቅ፣ ክስተቱ መምጣቱን የማያውቀው ልጅ ላይ ምን ዓይነት የስነልቡና ችግር ሊያስከትልበት እንደሚችል ስጋቷን ትናገራለች፡፡ ከመታሰሩ በፊት እስክንድር ሁሌም ከቤት ሲወጣ በዚያው ፖሊሶች ያስቀሩኛል በሚል ስጋት እየተሰናበታቸው ይወጣ እንደነበር አስታውሳለች፡፡Serkalem asks, “now tell me who is the terrorist?” She says she is worried more about the psychological impact this had on her young son than incarceration of Eskendir, because unlike the child, the father was prepared and knew this was coming.
17She says every every time he leave the house, Eskinder used to say goodbye to them because he suspects he might be snatched away before returning home in the evening.
18እስክንድር ነጋን እና ሌሎችም ከ30,000 በላይ በኢትዮጵያ እስርቤቶች የተዘነጉ የፖለቲካ እስረኞችን ፍቱ፡፡Free Eskinder Nega and the rest of the over 30,000 political prisoners languishing in the various Ethiopian jails.
19Meanwhile, Facebook users created a Facebook group which says “iCare” with all members of the group making their Facebook profile pictures with an Ethiopian flag with a note on it which reads “I care!”:
20ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የፌስቡክ ተጠቃሚዎች “iCare” (እኔ ያገባኛል) የሚል እና ሁሉም አባላቱ የፕሮፋይል ምስላቸውን በአንድ ማስታወሻ የሚቀይሩበት፣ በኢትዮጵያ ባንዲራ ምስል የተቀለመ የፌስቡክ ቡድን፡-Nebiyu Hailu one of the members of the group writes: Every single day [especially 14 of September] shows me that Meles Zenawi was monster, evil, cruel dictator.
21አንዱ የቡድኑ አባል ነብዩ ኃይሉ እንዲህ አለ:-Thanks God I'll never see Meles again.
22እያንዳንዷን ቀን [በተለይም መስከረም 4] የመለስ ዜናዊን ጭራቅ፣ እርኩስ፣ ክፉ አምባገነንነት ያስታውሰኛል፡፡ ፈጣሪ ይመስገን መለስን ዳግም አላየውም፡፡ ነገር ግን እነዚህ ለምንም የማይበጁ ‹ኢሕአዴግ›ኦች እስክንድር ነጋ፣ አንዱዓለም አራጌን እ ሁሉንም የፖለቲካ እስረኞች መፍታት አለባቸው፡፡ ይህ የምር ይመለከተኛል!But this good-for-nothing Epdrf guys must free up Eskinder Nega, Andualem Arage & other political prisoners. I really care! we need freedom.
23ነፃነት ያስፈልገናል፡፡ በመሰረቱ ሁላችንም በትልቅ እስር ቤት ውስጥ እየኖርን ነው፡፡After all we live in a big prison.
24Zone Nine, a blog which is a host of nine young Ethiopian bloggers, reports the online event and demands the release of all political prisoners [amh]:
25ዞን ዘጠኝ የተባለ የዘጠኝ ጦማሪዎች የጋራ ጦማር ኩነቱን ሪፖርት ሲያደርግ የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ያለውን ፍላጎት ገልጧል፡-The one year anniversary of the incarceration of Eskinder Nega is being marked by Ethiopians on Facebook!
26ኢትዮጵያውያን የፌስቡክ ተጠቃሚዎች የረጅም ጊዜ ጦማሪውና የነፃነት ተሟጋቹ እስክንድር ነጋ ወደ እስር ቤት የገባበትን አንደኛ ዓመት የፕሮፋይል ፎቶዋቸውን (በዚህ ምስል) በመቀየር እያስታወሱት ነው፡፡ ዞን ዘጠኝ እንደ የሕዝብ ውይይት እና የነፃነት ደጋፊነቷ እስክንድር ነጋንና ሁሉንም የሕሊና እስረኞች መንግስት እንዲፈታ ትጠይቃለች፡፡Ethiopians are changing their profile pictures with an Ethiopian flag with a message on it! As a group of bloggers who firmly believe in free press and free discussion we demand to the Ethiopian government to free Eskinder Nega and all political prisoners!
27የኢትዮጵያ መንግስት ከመስከረም 2004 ጀምሮ የመስመር ላይ ተግባራት ማጥለሉን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ እንደ የጋዜጠኞች ጠባቂው ኮሚቴ (CPJ) ከሆነ፣ እ. ኤ.The Ethiopian government has increased its online censorship activities since September 2011.
28አ. ከ2011 ጀምሮ መንግስት 11 ነፃ ጋዜጠኞችን እና ጦማሪዎችን በፀረ-ሽብር ሕግ ከሷል፡፡ ከነዚህ ተከሳሾች ውስጥ፣ ከሶማሊ አማጺ ቡድን ጋር ተባብራችኋል በሚል 11 ዓመት የተፈረደባቸው ሁለቱ ስዊድናዊ ጋዜጠኞች ይገኙበታል፡፡According to the Committee to Protect Journalists (CPJ), since 2011 the Ethiopian government has convicted 11 independent journalists and bloggers under a sweeping anti-terrorism law.
29እስክንድር ነጋ ሐሳብን በነፃ ለመግለፅ መብት በአደገኛ የመገናኛ ብዙሐን ድባብ ውስጥ ባደረገው ተጋድሎ የአሜሪካ ባርባራ ጎልድ ስሚዝ (ፔን)የመጻፍ ነፃነት ሽልማት አሸናፊ ነው፡፡Among those jailed are two Swedish journalists who are serving an 11 year prison term for allegedly supporting an ethnic Somali rebel group.
30Eskinder Nega is the winner of Pen America's PEN/Barbara Goldsmith Freedom to Write Award for his endeavor for freedom of expression in an extremely inhospitable media landscape.