# | amh | eng |
---|
1 | በኪዌት ህቡዕ የትዊተር ገጽ ታላቅ ተቃውሞን እየመራ ነው | Anonymous Twitter Account Leads Major Protests in Kuwait |
2 | | After witnessing its biggest protest, the anonymous organizers of the “Dignity March” called for another one. |
3 | ትልቁን አመጽ ከተመለከቱ በኋላ ህቡዓኑ “የክብር ሰልፍ” አዘጋጆች ሌላ የተቃውሞ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኪዌት መሪዎች የመምረጥ መብት ህግን በመከለሳቸው በሚሽረፍ እና ሳባህ አል ሳሌም አከባቢዎች በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ ታይተዋል፡፡ ይህ ህግ አንድ ዜጋ ለአራት እጩ ተወዳዳሪዎች የሚሰጠውን ድምጽ ወደ አንድ ያወርደዋል፡፡ተቃዋሚዎቹ የአሚሩን ውሳኔ ሕገ መንግስታዊ ሆኖ አላገኙትም አዲሱ ህግ የተዘጋጀው በዚህ ዓመት ቀድሞ አብዛኛውን የፓርላማ ወንበር ያሸነፈውን ተቃዋሚ ፓርቲ በመጪው ታህሳስ በሚካሂደው ምርጫ ላይ ለማዳከም ነው ብለው ያምናሉ፡፡ እንደ መጀመሪያው ሰልፍ ዕለተ ሰንበት [ህዳር 4 2012] የአስለቃሽ ጢስ እና ቦንቦችን ሰለባ የሆኑ ሲሆን በርካቶችም ከታሰሩ በኋላም መለቀቃቸው ታውቋል፡፡ | Tens of thousands showed up in the areas of Mishref and Sabah Al-Salem protesting the Kuwaiti ruler's amendment of the voting law, which now allows a citizen to vote for one candidate instead of four. Protesters did not find the Amir's decree constitutional and believe the new law is made to play with the coming elections in December and to weaken the opposition that won most of the parliament's seats earlier this year. |
4 | | Like the previous march, Sunday's [Nov. 4, 2012] protest witnessed smoke and tear gas bombs and several arrests of protesters, who were later released. |
5 | ተቃውሞውን የሚመራው ማነው ? | Who is leading the protests? |
6 | | In the past few years, protests were criticized because they were led by opposition MPs. |
7 | | Lately, the youth tried to be the leaders of those protests. |
8 | ባለፉት ጥቂት አመታት አመጸኞቹ በተቃዋሚ የፓርላማ አባላት በመመራታቸው ትችት ደርሶባቸዋል፤ በኋላ ወጣቶቹ የተቃውሞው መሪዎች ለመሆን ጥረት አድርገዋል፡፡ ይህ ለውጥ “የክብር ሰልፎች” ላይ የተሳተፉ ሰዎች ቁጥር እንዲያሻቅብ አድርጎታል፡፡ሌላው አስገራሚ የሚያደርገው ነገር ደግሞ የሁለቱም ሰልፎች ቀንና መነሻ ቦታ የተወሰነው በህቡዕ የትዊተር ገጽ መሆኑ ነው፡፡ | This shift got bigger numbers to show up for those dignity marches. What is interesting though is that an anonymous Twitter account is the one deciding dates of both marches and the meeting points. |
9 | ጥቅምት 24 @KarametWatan (በአረብኛ የሀገር ክብር) የተሰኘ የትዊተር ገጽ ትዊተር ማንነታቸውን ለኪዌት መንግስት አሳልፎ እንዳይገልጥ የሚጠይቅ መልዕክት በትዊተር አስተላለፈ፡፡ | The account @KarametWatan [Arabic for Dignity of a Nation] tweeted a message on the 24th of October to Twitter not to revel their identity to the Kuwaiti authorities: |
10 | እኛ የኪዌት ህዝቦች የገጻችንን @karametwatan ግለኝነት እና ዝርዝር መረጃዎች በዚህ ገጽ ተጠቅሞ የሚለጥፍን ግለሰብ የበየነመረብ አድራሻ (IP addresses) ከሚፈልጉ ከሁሉም / ከማንኛውም ባለስልጣናት እንዲትጠብቁልን እንጠይቃለን፡፡ በኪዌት ታሪክ ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ቁጥር ያለው ዴሞክራሲ፣ ሰብዓዊ መብቶችን እና ሙስናን መዋጋት የጠየቀውን “ክብር ለሀገራችን” የተሰኘውን ሰልፍ የማዘጋጀቱን ሃላፊነት እንወስዳለን፡፡ ይህ ግልብጥ ብሎ የወጣው ከ150, 000 በላይ ቁጥር ያለው ህዝብ(ከጠቅላላው የከዌት ዜጋ 11.5% አከባቢ) መንግሰትን ያስበረገገ ነበር፡፡በምላሹም መንግስት በአውሬነት፣ ያለምክንያት፣ ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ይህን ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያጠቁ ሀይሎቹን አዟል፡፡ከመቶ በላይ ሰዎች ሲጎዱ ከሀምሳ በላይ የሚሆኑት ደግም በህገወጥ መልኩ ወህኒ ወርደዋል፡፡በአደጋ ውስጥ እንዳለን ይሰማናል፤ ለግለኝነታችን የምታደርጉት ጥበቃ ወሳኝ ነው፡፡ | We the people of Kuwait ask you to protect the privacy of our account details of @karametwatan from all/any officials seeking the information of the owners and/or IP addresses of the persons using and posting from the mentioned account. We are responsible for the organization of a march called “Dignity of a Nation” in Kuwait, the largest ever march in the history of Kuwait calling for democracy, human rights, and fight against corruption. |
11 | እነዚህ ትልልቅ ሰልፎችን የሚያስተባብረው የትዊተር ገጽ መሆኑ ያሰገረመው ሓማድ አል ሳባህ ይህንን አስተያየቱን አስፍሯል፡፡ | The turn-out reached over 150,000 (around 11.5% of citizens of Kuwait) that stunned the government. |
12 | | In return the government ordered their forces to attack the peaceful demonstration in a brutal manner that was never been seen before for no reason. |
13 | @hmalsabah: በሺዎች የሚቆጠሩ በኪዌት ያሉ ሰዎች የአንድን ህቡዕ የትዊተር ገጽ ትዕዛዝ ማክበራቸውን ማመን የከበደኝ እኔ ብቻ ነኝ? | Over 100 people were injured and over 50 were detained in an unlawful manner. We do not feel safe and your protection of our privacy is pivotal. |
14 | | In a comment on having a Twitter account organizing those major marches, Hamad Al-Sabah wrote: |
15 | | @hmalsabah: Am I the only one that is uneasy about the fact that thousands of people in #Kuwait are obeying the commands of some anonymous Twitter acct? |
16 | ባህሬናውያን ኪዌቶችን ደግፈዋልን? | Should Bahrainis support Kuwaitis? |
17 | የጎጠኞቹን ሐተታ ግምታ ውስጥ በማሰገባትና የኪዌት ተቃዋሚ መሪዎች የጥር 14 አብዮት የባህሬንን ስርዓት በመደገፋቸው፤ የኪዌት ሻይቶች ከተቃዋሚዎች ጎን ሆነው መሰለፍ አይፈልጉም፡፡ በውጤቱም የተፅእኖ ወስጥ የወደቀው ባህሬናዊ ሻይት ሰልፉን መደገፍ እንዳለባቸውና መደገፍ እንደሌለባቸው ውይይት ጀምሯል፡፡ ለዚህ ርዕስ ምላሽ ባህሬናዊው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ማርያም አልካዋጃ እንዲህ ጽፏል፡፡ | Considering the sectarian remarks and support of Kuwaiti opposition figures for the Bahraini regime against the February 14th revolution, the Shia of Kuwait do not want to protest next to the opposition. This, in result, influenced the Shia of Bahrain and started a discussion on whether Bahrainis should or should not support Kuwaiti marches. |
18 | @MARYAMALKHAWAJA: አዎ! ጥያቄዎቹ ሐቀኛ ከሆኑ እነርሱ የኔን ጉዳይ ቢደግፉም ባይደግፉም፤ የኔ ድጋፍ አይለያቸውም፡፡ | In comment on this topic, Bahraini Human Rights Defender Maryam AlKhawaja wrote: |
19 | @MARYAMALKHAWAJA: የባህሬንን ተቃውሞ የሚደግፉ በርካቶች በኪዌት አመጽም ሱታፌ አላቸው፤ ነጥቡ ግን ያ አይደለም፡፡ | @MARYAMALKHAWAJA: yes, i support anyone with righteous demands regardless of whether they support mine or not. |
20 | | @MARYAMALKHAWAJA: there r many of whom supported the bahrain protests who r taking part in the kuwaiti protests as well. but thats not the point |
21 | አህመድ አል ሓዳድ የተባለ ሌላ የባህሬን አራማጅ ከአውሮጳ-ባህሬን የሰብዓዊ መብት ድርጅት ይህን ጽፏል፡፡ [ar]፤ | Another Bahraini activist, Ahmed Al-haddad, from the European-Bahraini Organization for Human Rights wrote [ar]: |
22 | @DiabloHaddad: የኪዌትን ትግል እንደ ሙስሊም ወንድማማች እና ጎጠኛ አድርገን የመቁጠር መብት እንዳለህ ካሰብክ ሌሎች ደግሞ ያንተን (የባህሬንን ትግል) እንደ ሻይቶች እና ጎጠኛ ትግል አድረገው የመውሰድ መብት አላቸው፡፡ ሌሎች ተቃዉሞዎች | @DiabloHaddad: If you think you have the right to consider the Kuwaiti struggle as of Muslim Brotherhood and sectarian, then others have the right to consider yours [Bahraini struggle] as Shia and sectarian too. |
23 | ከጎጣዊ ግጭት ውጭ ሌሎች ደግሞ ለዚህ አመጽ ያላቸውን ተቃውሞ አሳይተዋል፡፡ ከተቃውሞ ይልቅ መጪው ፓርላማ ችግሩን ይፈታዋል ብሎ የሚያስበው ሓማድ አል ሳባህ እንዲህ ተወተ፡፡ | Other objections Aside from the sectarian conflict, there were others who showed objection to the current protests. Hamad Al-Sabah, who thinks the coming parliament can solve this crisis instead of protests, tweeted: |
24 | @hmalsabah: የማምነውን እንደገና ሳስተውለው የአማጺያኑ ጥያቄ ፍትሐዊ ነው፤ ነገር ግን የሚከተሉትን መንገድ አልደግፈውም፤ በሰላማዊ መንገድ በቀላሉ ሊፈታ ይችላል፡፡ | @hmalsabah: Let me reiterate that I believe that the protesters have a just cause, but I don't support their methods. It can easily be solved peacefully |
25 | ፋዋዝ አል ማትሩድ መለሰለት፡፡ | In reply, Fawaz Al-Matroud wrote: |
26 | @FawazAM: ህዝቦች አብዛኛውን ጊዜ በንቅናቄ ህጎች እና ፖለቲካዊ መብቶች ላይ ይሳሳታሉ፡፡ ብዙ ሰዎች በህብረት ህግን ስለጣሱ እነርሱን ትክክል አያደርጋቸውም፡፡ | @FawazAM: people often mistake mob rule and political freedom. Just because lots of people break the law together, doesn't make them right. |
27 | ጦማሪው “His & Hers” ተወተ፡፡ | As for blogger “His & Hers”, he tweeted: |
28 | @HisHersQ8: ህገወጥ ተቃውሞ ጋር ስንመጣ አሚሩ ነጥብ አላቸው፤ በዓለም ዙርያ ያሉ ዴሞክራሲዎች ሁሉ የትኛውንም ህገ ወጥ ተቃውሞችን ያቆማሉ፡፡ | @HisHersQ8: The Amir has a point when it came to illegal protests. Democracies all around the world stops any illegal protests |
29 | በግለሰብ መብት የሚያምነው ካህሌድ አጃሴር ተወተ፡፡ | Liberal tweep Khaled AJaser tweeted: |
30 | @k_jaser: አስለቃሽ ጭስና የድምጽ ቦንቦች ክምችት እዚህ ኪዌት ገድብ የላቸውም፤ ከዚህ ህገ ወጥነት ጋር መደራደሪያ ሌላ መንገድ የለም፡፡ | @k_jaser: i hope the stockpile of tear gas & sound bombs are limitless here in #Kuwait for there is no other way of dealing with this lawlessness. |
31 | የአመጹ ፎቶዎች እና ቪድዮዎች | Pictures and videos of the protest |
32 | በአስለቃሽ ጭስ ሲገረፉ(@Fajoor በትዊተር ላይ ከለጠፈው) | Crowds getting tear gassed (posted on Twitter by @Fajoor) |
33 | ወታደራዊ መኪኖች ወደ አማጽያኑ ስፍራ ሲያመሩ የሚያሳይ ምስል(በጦማሪው alziadiq8 የተለጠፈ ) | Picture of security vehicles heading towards protesting points (posted by blogger alziadiq8) |
34 | ከተቃዋሚዎች አንዷ ከነ መፍክሯ (በጦማሪው alziadiq8 የተለጠፈ) | One of the protesters with her sign (posted by blogger alziadiq8) |
35 | | And this photograph, which was shared far and wide, showing a protester, helping a security personnel, who was effected by the tear-gas: |
36 | ይህ ፎቶ በስፋት እና በብዛት የተሰራጨ ሲሆን አንድ አማጺ በአስለቃሽ ጢስ ጉዳት የደረሰበት የደህንነት አባል ሲረዳ ያሳያል፡፡ | Picture of a protester helping a security man who was effected by tear gas (posted by @AboShla5Libraly) |
37 | ሚሽራፍ አከባቢ የነበረውን አመጽ የሚያሳይ ቪዲዮ (በsaad971 የተለጠፈ) http://www.youtube.com/watch? | Footage of the protest in Mishref area (posted by saad971) http://www.youtube.com/watch? |
38 | v=3pln0LiuZis | v=3pln0LiuZis |
39 | ቦንቦችን ጉዳቶችንና እና ተቃውሞውን የሚያሳይ ሌላ ቪድዮ(በ7eyad የተለጠፈ) | Another footage showing bombs, injuries, and marches (posted by 7eyad) |
40 | ሳባህ አል ሳሌም አከባቢ የነበረውን ተቃውሞ የሚያሳይ ቪድዮ | Video of the protest in Sabah Al-Salem area (posted by KharjAlsrb) |
41 | ጆርዳናዊያን በኪዌቶች እርምጃ ተወስዶባቸዋል ? | Did Jordanians crackdown on Kuwaitis? |
42 | | Weeks ago, an anonymous Twitter user named Mujtahidd tweeted about Jordan sending troops to repress Kuwaiti protesters. |
43 | | The popular and controversial Twitter user got Salafi MP Walid AlTabtabai to tweet the news. |
44 | ከሳምንታት በፊት ሙታሂድ በሚል ስም የሚራ ህቡዕ የትዊተር ገጽ የኬዌት ተቃዋሚዎችን ለማፈን ጆርዳን ወታደሮቿን ልካለች ብሎ ተወተ፡፡ ታወቂውን እና አወዛጋቢ ሳሊፊ የፓርላማ አባል ዋሊድ አልታባቲበያ ዜናውን በተዊተር አሰራጨው፡፡ ትላንት ደግሞ የቀድሞው የፓርላማ አባል እና የተቃዋሚው ፊትአውራሪ ማስላም አል ባራክ አወዛገቢ ንግግር አደረገ፡፡ ባለፈው ሳምንት የአሚሩን ክብር በማሳነሱ የታሳረ ቢሆን እርሱን የሚደግፍ ታላቅ ተቃውሞ በመቀስቀሱ በሁለት ቀናት ውስጥ ሊለቀቅ ችሏል፡፡ | Yesterday, in the protest, former MP and opposition frontman Musalam Al-Barrak gave a controversial speech. The MP was jailed last week for defaming the Amir but got released in two days due to the big protests that took place in his support. |
45 | በዚህ ቪድዮ አልባራክ “የደህነት ሰዎች ወንድሞቻችን ናቸው፤ ቢመቷችኹ አጸፋውን አትመልሱላቸው፤ ግን የጆርዳን እና ፍልስጤም የደህንነት ሰዎች ቢሆኑ ግን ተነሱባቸው” ብሏል፡፡ | In this video, Al-Barrak says: “Security men are our brothers. If they beat you, do not react. |
46 | | But if they are Jordanian or Palestinian security men, then we will step on them.” |
47 | በምላሹ የጆርዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ክሱን ክዶ መግለጫውን አቅርቧል፡፡ የአሚሩ ምላሽ | In reaction, Jordan's foreign ministry made a statement denying the accusations. |
48 | | The Amir's reply Due to the major protests, people were expecting the Amir to take back his decree that stirred all those marches. |
49 | በትልልቆቹ አመጾች ምክንያት አሚሩ ውሳኔውን ቀልበሶ ተቃውሞውን ያረጋጋዋል የሚል ግምት በህዝቡ ዘንድ ነበር፡፡ ነገር ግን ሰኞ ዕለት ባደረገው ንግግር ውሳኔውን ወደኋላ እንደማይመልስና ለመጪው ፓርላማም የመምረጥ ህጉን እንዲከለስ እንደተወ ተናገረ፡፡በተጨማሪም የባህረ ሰላጤው ሀገራት የሀገሪቱን ደህንነት እንዲጠብቅ እንደሚደገፉትም አከለበት፡፡ የንግግሩን ቪድዮ እዚህ ያገኙታል፡፡(የለጠፈው ጦማሪው AlZiadiq8 ነው ) | However, the Amir made a speech on Monday stating that he will not take his decision back and that he leaves it for the coming parliament to amend the voting law. He also added that he has the support of GCC countries in keeping the security of his country. |
50 | | Here's the video of his speech (posted by blogger AlZiadiq8) |