Sentence alignment for gv-amh-20121130-376.xml (html) - gv-eng-20121128-375455.xml (html)

#amheng
1የመለስ ዜናዊ የሙት መንፈስ ኢትዮጵያውንን እያሳደደ ነው?Is Meles Zenawi's Ghost Haunting Ethiopians?
2የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የት ይሆኑ ይሆን በሚለው ላይ ወራት የዘለቀው ግምት አቧርቶ በ57 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለዩ በመደበኛ መንገድ ከተገለጸ ወዲህ ሦስት ወራት ተቆጥረዋል፡፡ ቢሆንም የመለስ ዜናዊ የሙት መንፈስ በአዲስ አበባ እና በሌሎችም ዋና ዋና ከተሞች እና የገጠር መንደሮች አውራ ጎዳናዎች ላይ በተሰቀሉ ምስሎቻቸው ኢትዮጵያውያንን አጥብቀው የያዙበት እጃቸው የመላላት አዝማሚያ አላሳየም፡፡It has been three months since Meles Zenawi, the late Ethiopian Prime Minister, was formally declared dead at the age of 57 after months of speculation as to his whereabouts. However, Meles Zenawi's ghost shows no sign of loosening its grip over Ethiopians, through his portraits in the streets of Addis Ababa and almost all major cities, towns and rural villages.
3As his legacy continues to be discussed in various international mainstream media, Ethiopians have been taking to social media sites such as Facebook and Twitter to reflect on his legacy.
4የመለስ ውርስ በዓለም መገናኛ ብዙኃን በመወራት ላይ ባለበት ጊዜ ኢትዮጵያውያን የመለስ ውርስ የሚባለው ጉዳይ ላይ የራሳቸውን ሐሳብ ሊያንፀባርቁ በፌስቡክ እና ትዊተር ላይ ብቅ ብለዋል፡፡Discussing unpleasant facts of Zenawi's legacy, Kirubel Teshome wonders why many Ethiopians fail to put Meles Zenawi's legacy in context on the ground.
5ክሩቤል ተሾመ የመለስን አስቀያሚ ውርስ ሲያወሳ ለምን ብዙ ኢትዮጵያውያን የመለስን ውርስ መሬት ላይ አውርደው ለመወያየት እንደከበዳቸው በአግራሞት ጠይቋል፡፡Portrait of the late Meles Zenawi at Meskel Square in Addis Ababa, Ethiopia.
6የመለስ ዜናዊ ፎቶ በመስቀል አደባባይ፤ ፎቶ በእንዳልክPhoto courtesy of Endalk, used with permission.
7ኪሩቤል እንደሚለው:-Kirube writes:
8ገነት ዘውዴ የትምህርት ሚኒስቴር በነበሩ ጊዜ እርሳቸውን አምርረው እየጠሉ መለስ ዜናዊን የሚወዱ ሰዎች ይገርሙኝ ነበር፤ በረከት ስምኦንን እየጠሉ መለስን የሚያደንቁ፤ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥንን እየተጠየፉ ለመለስ መልካም አንደበት የሚኖራቸው፤ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽንን እየወቀሱ መለስን የሚያፈቅሩ፡፡ አሁን መለስ ሞተዋል፣ እናም ላለፉት ሁለት ዐሥርት ዓመታት የነገሮች ሁሉ አድራጊ እና ፈጣሪ እንደሆኑ ተነግሮናል፡፡ ታዲያ እነዚህ ሰዎች ቢያንስ ይህንን ሁሉ የትውልድ ጥፋት ላስከተለው ሰው የሚሆን የጥፋት ውርስ ለመውቀስ የሚበቃ ጨዋነት አይኖራቸውም?I used to wonder about people who bitterly hate Genet Zewde while she was a minister of Education and love Meles, People who hate Bereket Simon and admire Meles, those who detest Ethiopian Television and have kind word for Meles, those who despise Ethiopian Telecom and adore Meles.
9Now that he is dead and we are told that he has been the thinker and doer of all the undertakings the country does the past two decades, can you at least have the decency to get of them and blame the man who is behind all these degenerations and denounce the legacy he built?
10If he takes all the praise to himself, should he not be entitled to solely take all the blame as well?
11ሙገሳውን ሁሉ እርሳቸው መውሰድ ካለባቸው፣ ወቀሳውንም ሁሉ እራሳቸው መውሰድ የለባቸውም?On one of major unpleasant chapters in Zenawi's legacy, Abiye Teklemariam writes:
12An Ethiopian court just convicted Bekele Garba, Olbana Lellisa and others of committing acts of terrorism.
13በሌላም እንዲሁ በሚያስቆጨው የመለስ ውርስ ላይ ዐብይ የሚከተለውን ጻፈ:-This is the country we have, this is the country we have!
14የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት በቀለ ገርባን፣ ኦልባና ሌሊሳን እና ሌሎችንም የሽብርተኛ ተግባር በመፈፀም ጥፋተኛ ናችሁ አላቸው፡፡ አለችን የምንላት አገራችን ይህች ናት፤ ያለችን አገር ይቺው ናት!I am sure many of the people who were singing the praises of our late PM immediately after his death doesn't even know who these people are.
15በርግጠኝነት ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሞት በኋላ መለስን በማሞገስ የሚያቀነቅኑት ሰዎች የታሰሩት ሰዎች እነማን እንደሆኑም ከነጭራሹ አያውቁም፡፡However, some consider Meles Zenawi a visionary leader and believe that his legacy should be maintained.
16ምንም እንኳን መለስ ዜናዊ ባለራዕይ ናቸው ቢባሉም እና ውርሳቸውም መቀጠል አለበት እየተባለ ቢሆንም፤ በፌስቡክ ጽሑፉ ጆሲ ራማናት ስለመለስ ውርስ ከጓደኛው ጋር የተነጋገረውን ይዘረዝራል:-In a Facebook post, Jossy Romanat recounts a conversation he had about the legacy of Meles Zenawi with his friend: A Sunday conversation between Me and My Friend (MF).
17የእሁድ ዕለት የኔና የጓደኛዬ ውይይትMF: Do you think PM.
18ጓደኛዬ:- መለስ ዜናዊ ታላቅ መሪ የነበሩ ይመስልሃል?Meles Zenawi was a great leader?
19እኔ:- አዎ እርግጥ ነው!ME: Yes indeed!
20He was a great leader and probably the best Ethiopia has seen so far.
21ታላቅ መሪ ብቻ ሳይሆን ምናልባት ኢትዮጵያ ያየችው ምርጡ መሪያችንም ነበሩ፡፡ ነገር ግን ይህ ማለት አንተ ብዙ ጊዜ እንደምታምነው የማይተኩ ናቸው ማለት አይደለም፡፡.However, this doesn't mean he wasn't irreplaceable, as you always believe. MF:- If you think PM.
22Meles was a great leader, do you support the idea of naming different institutions after his name?
23Like the “renaissance dam” to be named “Meles Zenawi dam” and his image to be featured on the 100 Birr bill ?
24ጓደኛዬ:- መለስ ታላቅ መሪ ናቸው ብለህ ካመንክ ብዙ ተቋማት በእርሳቸው ስም መሰየማቸውን ትደግፋለህ?ME: - There is no problem with naming things after a great leader at all.
25For example, I was happy to see that Mekelle University named its new camps in Quiha as “Meles Zenawi Institute of Technology” I also heard the same story from Jigjiga University.
26And then, it seems many Universities, offices, towns and villages are busy naming whatever thing they have after Meles.
27It sounds like they are in completion as to who wins the “game” of the day well, and this could go beyond the limit.
28For example, yesterday I heard that one of the oldest high schools in Tigray (which was named after one of the past Ethiopian heroes) has been changed to “Meles Zenawi high school” - If this is true, it is ridiculous and disrespecting PM.
29ለምሳሌ “የሕዳሴው ግድብ” “የመለስ ዜናዊ ግድብ” ቢባል እና ምስላቸው በመቶ ብር ኖት ላይ ቢሰፍር?Meles. Besides, don't we have other local heroes who should be recognized at the local level, at least?
30Can't we just give whatever we want for the new ones and keep the old ones as they are.
31እኔ: - ነገሮችን በታላቅ መሪ ስም መሰየም ምንም ችግር የለውም፡፡ ለምሳሌ፣ መቐለ ዩንቨርስቲ የኲሓ ካምፓሱን ‹‹የመለስ ዜናዊ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት›› ጅጅጋ ዩንቨርስቲም ውስጥ ተመሳሳይ ታሪክ ሰምቻለሁ፡፡ እናም፣ ብዙ ዩንቨርስቲዎቸ፣ ቢሮዎች፣ ከተሞችና መንደሮች ያላቸውን ነገር ሁሉ በመለስ እየተሰየሙ ነው፡፡ “ፉክክሩን” ማን ያሸንፋል እየተባባሉ ይመስላል እና ጉዳዩ ከዚህም በላይ ገደብ ሊያጣ ይችላል፡፡ ለምሳሌ፣ ትላንትና እንደሰማሁት ከትግራይ ጥንታዊ ትምህርት ቤቶች አንዱ (በነገራችን ላይ በቀድሞ ጀግናችን ስም የተሰየመ ነበር) አሁን ‹‹መለስ ዜናዊ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት›› ተብሏል፡፡ ይህ እውነት ከሆነ፣ በጣም አስቂኝ እና ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ የሚያዋርድ ነው የሚሆነው፡፡ በዛ ላይ፣ በአካባቢ ደረጃ ሊከበሩ የሚገባቸው የአንድ አካባቢ ጀግኖች አይኖሩንም ማለት ነው?Regarding the renaissance dam, well I believe it is appropriate to name the dam after Meles as it is believed to be one of his ambitious plans and had full energy and commitment for its accomplishment. But then, I fear that this could be against Meles's belief because when he decided to name the dam “renaissance dam” he probably had a good reason for that.
32ያለፉትን እንዳሉ በመተው ለአዲሶቹ አዲስ ነገር መስጠት አይቻልም?But still completely in support of the idea of “Meles Zenawi Dam”.
33የሕዳሴውን ግድብ በተመለከተ፣ በመለስ ስም መሰየሙ ተገቢ ነው ብዬ አምናለሁ ምክንያቱም ግድቡ ከአስጎምጂ ዕቅዳቸው አንዱ በመሆኑና ለአፈፃፀሙም ቁርጠኝነት እና ሙሉ ኢነርጂ ነበራቸው፡፡ ነገር ግን ይህም ራሱ ከመለስ እምነት ውጪ ይሆናል ብዬ እሰጋለሁ… ምክንያቱም እርሳቸው ‹‹የሕዳሴው ግድብ›› ብለው ሲሰይሙት በቂ ምክንያት ይኖራቸዋል ብዬ እገምታለሁ፡፡ ነገር ግን አሁንም ‹‹መለስ ዜናዊ ግድብ›› ቢባል የሚለውን ሐሳብ እደግፈዋለሁ፡፡ ነገር ግን የመለስን ፎቶ በየብሩ ላይ ማተም የሚባለው ጥሩ ሐሳብ አይመስለኝም፡፡As to featuring Meles's image on any of the Ethiopia banknotes/bills, I do not think it is a good idea. The Ethiopian ruling party, EPRDF, has had to endure an endless censure for using the name and pictures of Meles Zenawi to unite the country under his vision.
34የገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ በመለስ ዜናዊ ራዕይ የኢትዮጵያ ሕዝብን አንድ ለማድረግ በስማቸው እና በምስላቸው መጠቀሙን መቀጠል አለበት፡፡ ምንም እንኳን አንዳንድ የፓርቲ ሰዎች መለስን አላግባብ ፓርቲው እየተጠቀመባቸው እንደሆነ እየተሰማቸው ቢሆንም፡፡However, some people feel that the party is abusing the late leader to the maximum. In an open memo, Kirubel Teshome asks the widow of Meles Zenawi to stop cheap adoration of her dead husband:
35Open memo to W/ro Azeb Mesfin: Can you please, please, please, tell the Addis Ababa .
36በግልጽ ማስታወሻው፣ ክሩቤል ተሾመ የሟች መለስ ዜናዊ ባለቤት ስለባለቤታቸው እያወሩ ያሉትን ርካሽ የፍቅር ወሬ እንዲያቆሙ ጠይቋል:-A city administration to stop violating the wish of the late PM.
37You openly told Ethiopians and the world that Meles was not a kind of person that indulges individual fame or cult.
38ግልጽ ማስታወሻ ለወ/ሮ አዜብ መስፍን፡- እባክዎ፣ እባክዎ፣ እባክዎ ለአዲስ አበባ አስተዳዳሪዎች እርስዎ መለስ የግል ዝና እና ሰብእና ግንባታ አይወዱም በማለት ለኢትዮጵያ ሕዝብ በግልጽ የተናገሩትን የመለስ ምኞት መጣስ እንዲያቆሙ ይንገሯቸው፡፡ ምስላቸው የከተማዋ የግድግዳ ሽፋን ሆኖ ማየት እንዴት እንደሚጠሉ ነግረውናል፡፡ እርግጠኛ ነኝ አሁን፣ የከተማዋ አስተዳደር ያለምንም እረፍት ከተማዋን በመለስ ምስል ከመለስ ውርስ በተቃራኒ እያጥለቀለቀው መሆኑን አስተውለዋል፡፡ ቢያንስ ከሞታቸው በኋላ እንኳን እረፍት እንዲያደርጉ ለምን እንዳልፈቀዱላቸው ግራ ገብቶኛል፡፡ አሁንም የፀዳችና አረንጓዴ አዲስ አበባን ማየት ውርሳቸው ነበር፡፡ ስለዚህ እባክዎ ባስቸኳይ ምስሎቻቸው ከከተማዋ ግድግዳዎች፣ አጥሮች እና ሕንፃዎች ላይ እንዲነሱ ያድርጉ፡፡ የአዲስ አበባ ሕዝቦች መቼም የማይዘነጉት ውለታ ይሆንልዎታል!You revealed how he would have disliked to see all this images of him being a wall paper of the city. I am sure, by now, you may have noticed how the city administration have been relentless in advancing against his legacy by painting the town with pictures of the late PM.
39ሞታቸው ከተሰማ ጀምሮ፣ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላለፉት ሁለት ዐሥርት ዓመታት ላስመዘገበው የዕድገት ክብረወሰን ሲሞገሱ ከርመዋል፡፡ በተመሳሳይም፣ የፖለቲካ አራማጆች እና ጋዜጠኞችንም አሻሚ ትርጉም ባለው የአሸባሪነት ወንጀል በማሰራቸውም ይወቀሳሉ፡፡I wonder why they don”t wish to let him have peace at least on his death? It is also against his legacy to see cleaner and greener Addis.
40Can you please call for the immediate collection of his images from the walls, fences and buildings of Addis?
41It would be a favor that the people of Addis will not forget!
42Since his death, the late prime minister has been praised for the economic growth Ethiopia has claimed to have recorded over the past two decades.
43By the same token, he has also been criticized for jailing political activists and journalists, using vaguely defined terrorism offenses.