Sentence alignment for gv-amh-20130125-410.xml (html) - gv-eng-20130123-388909.xml (html)

#amheng
1የ2013ቱን የአፍሪካ አገራት ዋንጫ ኢትዮጵያውያን በተለያየ ባንዲራ ውልብልቢት እያደመቁት ነውWaving Different Flags, Ethiopians Celebrate their Fight at AFCON 2013
2Ethiopians across the world are celebrating TeamEthiopia, their national Soccer team, who fought a hard draw against defending champions Zambia in the 2013 Africa Cup of Nations in Nelspruit, South Africa.
3Besides the beauty of the Ethiopian game and the composure the players showed after a long absence from the AFCON tournament, Ethiopian politics was at the centre of online discussion.
4በመላው ዓለም ያሉ ኢትዮጵያውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ከባለፈው ዓመት የ2012 የአፍሪካ አገራት ዋንጫ ሻምፒዮን ጋር በኔልስፕሩት፣ ደቡብአፍሪካ ያደረገውን ከባድ ግጥሚያ በድምቀት እያከበሩ ነው፡፡Ethiopian fans in the stadium displayed various placards and flags representing different political interests.
5ከኢትዮጵያውያኑ ውብ አጨዋወት እና ከረዥም ጊዜ መጥፋት በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ ከታየው ድንቅ የተጫዋቾች ችሎታ ባሻገር፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከኳሱ ጎንለጎን ማዕከላዊ የውይይት አጀንዳ ለመሆን በቅቶ ነበር፡፡ በስታዲየሙ ጨዋታውን ለመመልከት የገቡት ኢትዮጵያውያን የተለያዩ ጽሑፎችን እና ባንዲራዎችን ሲያውለበልቡ ታይተዋል፡፡Ethiopian Muslims protest the Ethiopian Government while supporting the Ethiopian Team in South Africa at The Cup of African Nations 2013. From the Awolia School Support Page Facebook Page
6የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የኢትየጵያ ቡድንን በደቡብ አፍሪካው የ2013 የአፍሪካ አገራት ዋንጫ ላይ እየደገፉ የኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ያላቸውን ተቃውሞ አስደምጠዋል፡፡ ፎቶው የተገኘው ከአዎሊያ ትምህርት ቤት ደጋፊዎች የፌስቡክ ገጽ ነው፡፡ Addis Rumble የተሰኘ ድረገጽ ደግሞ በበኩሉ ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ የተሳተፈችባቸውን የአፍሪካ አገራት ዋንጫ ጫወታዎችን ለትዝታ ያክል ለጥፏቸዋል፡፡In a bid to create a sense of deja vu for Ethiopians the blog Addis Rumble published a few historical photos from old AFCON tournaments in which Ethiopia had participated.
7‹የኢትዮጵያ መመለስ› የሚል ርዕስ በሰጡት በዚህ ጽሑፋቸው የሚከተለውን አስፍረዋል፡-In the pictorial post titled, The Ethiopian comeback it wrote:
8በዚህ ሳምንት፣ ኢትዮጵያ በድንገቴ ድል ጎረቤታችን ሱዳንን በደርሶ መልስ ጫወታ 5 ለ 5 በመርታት የመጨረሻውን ዙር አልፋ ለ2013 የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ በቅታለች፡፡ ለዋንጫ ጨዋታው ማለፏ ከተረጋገጠ ወዲህ ባሉት ቀናት፣ ከጥቅምት ወር ወዲህ አዲስ አበባ የተለወጠች ከተማ መስላ ሰንብታለች፡፡ ከዚህ በፊት (ከተለመደው የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ወግ በቀር) ብዙም የደመቀ የኳስ ወሬ የማይስተዋልባት ከተማ በዚሁ ወሬ ተጠምዳ ሰንብታለች… ብዙ ጊዜ የሕዝብ አስተያየት እንደሚንፀባርቅባቸው የሚታመኑት የታክሲ ውስጥ ጽሑፎች ሳይቀሩ… ‹አዎ እንችላለን› የሚል ጽሑፍ ለጥፈው ታይተዋል፡፡This week Ethiopia is making a surprise comeback at the 2013 Cup of Nations in South Africa after knocking out neighboring rivals Sudan through an aggregate 5-5 draw in the final qualification round. In the days after the qualification was secured in October last year, Addis seemed like a transformed city.
9Previously you would hardly notice any football celebrations in the cityscape (other than of the usual English Premier League teams) but following the qualification most of the capital's blue taxis and mini-buses - usually the best way of distilling public opinion - started displaying posters of the national team with a ‘Yes We Can' text added.
10The occasion was also packed with interesting Ethiopian political tidbits.
11አጋጣሚው የተለየ የፖለቲካ ጣዕምም ተቋድሷል፡፡ ሞሐመድ አዴሞ የተሰኘ፣ ኢትዮጵያዊ የኒውዮርክ ጦማሪ በፌስቡክ ገጹ ላይ የተለያየ የፖለቲካ አመለካከት ያላቸው ሰዎች ከነፖለቲካ ልዩነታቸው አንድ ቡድንን ለመደገፍ የቆሙበትን ሁኔታ እንደሚከተለው ገልጾታል፡-Mohamed Ademo, a blogger based in New York wrote on Facebook about how different groups stood behind one team despite their variation on the political and cultural spectrum: Sport brings people together.
12ስፖርት ሕዝቦችን አንድ ያደርጋቸዋል፡፡ የደስተኞቹ ኦሮሞዎች ስብስብ ዛሬ በደቡብ አፍሪካ ያንን የሚያስመሰክር ነው፡፡ በአሜሪካ ሁለቱ ወገኖች (ኦሮሞዎች እና ሌሎቹ ኢትዮጵያውያን) አንድ ቡድን ለመደገፍ የምንገናኝበት ዕድል በጣም ጠባብ ነው፡፡ የተለያዩ የስፖርት ግጥሚያዎች እና ፌዴሬሽን ነው ያለን፡፡The cheerful Oromo crowd in South Africa today is a good example of that. In the states, rarely do we see both sides (Oromo and other Ethiopians) cheering for the same team.
13ዛሬ በደቡብ አፍሪካ ላሉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ደጋፊዎች ምርጫው በኦነግ ባንዲራ እና በአገልግሎት ላይ ባለው የኦሮሞ ባንዲራ መካከል ነበር፡፡ እናንተም ቀድማችሁ በግልጽ እንዳስመሰከራችሁት፣ ኦሮሞም ሆኑ የኦሮሞ ያልሆኑ የኢትዮጵያ ቡድን ደጋፊዎች የሚያውለወልቡት ባንዲራ ልዩነት ምንም ችግር የለውም፤ ምክንያቱም ሁሉም የሚደግፉት አንድ ቡድን ነበር፡፡We have separate sporting tournaments and federations. For Ethiopia's football fans in South Africa, the choice today was between OLF flag, the defacto Oromo flag, and the EPRDF (Ethiopia's ruling party) flag.
14ለረዥም ጊዜ፣ የዓለም አቀፍ የስፖርት እንቅስቃሴዎች፣ አንዲት ኢትየጵያን ለዓለም ሲያስተዋውቅ ነበር፡፡ የ3000 ዓመት ታሪክ ያላት፣ የክርስትያን ደሴት፣ አንድ ባንዲራ ያላት እና አንድ አማርኛ የምትናገር ኢትዮጵያን፡፡As you have said so eloquently, whether the Oromo and non-Oromo fans of Team Ethiopia displayed different flags didn't matter.
15እውነታው ግን፣ ኢትዮጵያ የብዝኃ-ብሔሮች አገር በተለያዩ ታሪኮች እና ባሕሎች የተገነባች መሆኗ ነው፡፡ በውጤቱም፣ ብሔራዊ ስሜቶች እየጎሉ መጥተዋል፡፡ ባለፉት የኢትዮጵያ መንግሥታዊ ሥርዐቶች ለምሳሌ፣ ኦሮምኛ መናገር በሕዝባዊ ስፍራዎች እና በመንግሥት ጽ/ቤቶች ውስጥ የተፈቀደ አልነበረም፡፡They both supported one team. For far too long, at international sporting events and bazaars, a monolithic image of Ethiopia have been presented to the world.
16በኢሕአዴግ ኢትዮጵያ፣ የቋንቋና የባሕል መብቶች - ቢያንስ በኀልዮት ደረጃ ቢከበሩም የኦነግን ባንዲራ ማውለብለብና መልበስ በሽብርተኝነት ያስቀጣል፡፡ ዛሬ ያያችሁት (ስለኦሮሞ ሕዝብ ያለውን ትርክት ለመቆጣጠር የሚፈልጉ ሰዎች ስድብ እና ዘለፋ) የመነጨው ከዚህ የሐሰት የአንድነት ቀኖና ነው፡፡ ከናንተ ጋር የምስማማው፣ ልዩነታችንን በመቀበል እና ሕዝቦች ያመኑበትን በማክበር ወደፊት መቀጠል ስንችል ነው፡፡An Ethiopia with 3000 years of history that is still a christian island, has one flag, and speaks only Amharic. But in reality, Ethiopia is a truly diverse nation with divergent aspirations and historical experiences.
17በተመሳሳይ መንገድ፣ የኦሮሞ አራማጆቻችን ከፖለቲካ አጀንዳ አፈንግጠው ኳሱን ብቻ ለመመልከት የፈለጉትን የኳስ አፍቃሪዎች ስሜት በብሔር ነክ ጥያቄዎች ማስጨነቃችሁን ማቆም ይኖርባችኋል፡፡As a result, contending national sentiments (isms) have emerged.
18ይህም ሆኖ ሳለ፣ እንደአንድ አስተዋይ ዜጋ የሚከተሉትን ጥያቄዎች መጠየቅ ተገቢ ይሆናል፡- ማነው ኢትዮጵያዊ፣ የኢትዮጵያዊነት መለያ ምንድን ነው፣ የኢሕአዴግ ባንዴራ የኢትዮጵያዊ ብዝኃነትን ይወክላል፣ የኦነግን ባንዲራ ማውለብለብስ ገንጣይ ያሰኛል፣ ለምን ኦሮሞዎች የኦነግን ባንዲራ ይወዱታል፣ ለምን ኦሮሞ ያልሆኑ ኢትዮጵያውያን ኦሮሞነታቸውን የሚወዱ ኦሮሞዎችን ማየት ያስደነግጣቸዋል… ወዘተ፡፡Under previous Ethiopian regimes, for example, the use of Afan Oromo in public spaces and government offices was banned. In EPRDF's Ethiopia, while linguistic and cultural rights are - at least in theory - respected, wearing or displaying an OLF flag amounts to an act of terrorism.
19What you saw today (the bitching and moaning about Oromo flag from those who still want to control the narrative of Ethiopia) is an extension of that false sense of unity.
20I concur with you that, at the absence of “national” consensus, the way forward is to recognize our differences and respect people's rights to identify however they see fit.
21In the same vein, our Oromo activists should also stop pouncing on every chance to question the nationalism of those who are passionate football fans - and chose to look beyond politics.
22All the while, it's imperative to stay civil and use this opportune moment to ask: who is Ethiopian, what's the Ethiopian identity, does the EPRDF flag represent the aspirations of the diverse people of Ethiopia, does waving OLF flag automatically make one a secessionist, why do Oromos love the OLF flag, why are non-Oromo Ethiopians so scared of assertive Oromo nationalism etc.
23Ermias M Amare በተባለ የፌስቡክ ተጠቃሚ የተለጠፈShared by Ermias M Amare on Facebook
24#TeamEthiopia እና #Eritria በሚሉ ሀሽታጎች ትዊተር ላይ ስፖርትና ፖለቲካ ላይ ያተኮሩ በርካታ ውይይቶች ተካሄደዋል፡፡ ክዌስችን ሚዲያ የተባለ ተጠቃሚ ያሰፈረውን ትዊት እንመልከት:-On Twitter, under the hashtags of #TeamEthiopia and #Eritrea, there was also a great deal of discussion about sport and politics!
25የ #ዛምቢያ ደጋፊዎች አንድ ባንዲራ ብቻ ሲያውለበልቡ፣ የ#ኢትዮጵያ ደጋፊዎች ከሁለት በላይ ባንዲራዎችን አውለብልበዋል፡፡ ፖለቲካ የተቀባ ኳስ - መፍትሔ ያልተሰጣቸው ጉዳዮች ነፀብራቅ፡፡Kweschn Media tweeted: While #Zambia's fans waved only 1 flag, #Ethiopia‘s side had more than 2 flags.
26ለዘሪሁን ደግሞ ኤርትራ እስካሁን የኢትዮጵያ አካል ብትሆን ለኤርትራውያን ጥሩ እንደነበር በዕለቱ ተካሄደ ስለተባለው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ እየጠቀሰ ይናገራል፡፡ ሙሉ ትዊቱ ይኸው:-Politicized soccer - Reflection of unresolved issues. But for Zerihun it would have been great for Eritreans if Eritrea was still a part of Ethiopia.
27ለመገንጠል ባትፈቅዱ ኖሮ፣ ይህንን ጫወታ አብራችሁን ትደሰቱበት ነበር #ኢትዮጵያ በዛሬው የአፍሪካ የመፈንቅለ-መንግሥት ሙከራ ተደስታለች፡፡ #ኤርትራ #የኢትዮጵያቡድንMentioning the alleged failed coup attempt by Eritrean rebel soldiers, he tweeted:
28If you hadn't been allowed to secede, you could have enjoyed the game with us :) #Ethiopia makes fun of today's #Eritrea Coup #TeamEthiopia
29Ethiopia will face Burkina Faso in the second match of group C of the AFCON tournament while Zambia will play Nigeria.
30ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ ቡድን ሲ ውስጥ ከተመደበችው ቡርኪና ፋሶ ጋር፣ ዛምቢያ ደግሞ ከናይጄሪያ ጋር ቀጣይ ጫወታ ታደርጋለች፡፡ የ2013ቱ የአፍሪካ አገራት ዋንጫ፣ የብርቱካናማ የአፍሪካ አገራት ዋንጫ በመባልም ይታወቃል፣… በአፍሪካ የእግርኳስ ኮንፌዴሬሽን የሚዘጋጅ የአፍሪካ እግርኳስ ሻምፒዮኖች መለያ ነው፡፡ ይህ 29ኛው የአገራት ዋንጫ ሲሆን ከጥር 11/2005 እስከ የካቲት 3/2005 ድረስ ይዘልቃል፡፡The 2013 Africa Cup of Nations, also known as the Orange Africa Cup of Nations, is ‘the' football championship of Africa organized by the Confederation of African Football (CAF). This is the 29th Africa Cup of Nations, and is being held from 19 January to 10 February 2013.