Sentence alignment for gv-amh-20120913-119.xml (html) - gv-eng-20120912-355856.xml (html)

#amheng
1ዮርዳኖስ: ፓርላማው በይነመረብን የሚገድብ አዋጅ የሚያጸድቅበት ቀን ሐዘንJordan: ‘Day of Mourning’ as Parliament Approves Internet Restrictions
2በዮርዳኖስ የፕሬስ እና ሕትመት ሕግ በበይነመረብ (Internet) ላይ ሐሳብን የመግለጽ መብትን እንዲያደግድ ተደርጎ ትላንት [መስከረም 2/2005] እንዲሻሻል ተደረገ፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት ሕጉን ከሚያፀድቁበት ፓርላማ ፊት ለፊት ጋዜጠኞች እና የነፃ ሐሳብ አራማጆች ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተዋል፡፡Amendments to the press and publications law restricting online expression in Jordan were passed by parliament today [September 12, 2012]. Simultaneously a demonstration was held by activists and journalists in front of the parliament as a majority of MP's voted for the bill.
3እንደመሪ ቃል “የበይነመረብ ነፃነት” የሚል ባነር የያዙት በነፃ ሐሳብን የመግለጽ መብት አራማጆች በዮርዳኖስ የበይነመረብን ሞት አዝማሚያ ጠቁመዋል፡፡ የበይነመረብ ቀብር ለተባለለት ለዚህ አዋጅ ሰልፈኞቹ ጥቁር ልብስ ለብሰው ነበር፡፡An improvised coffin plastered with the words “Freedom of the Internet” was carried by activists signalling the anticipated death of the Internet in Jordan. Participants wore black to the funeral-themed demonstration.
4The approved law must still receive ratification from the upper house of parliament as well as approval by King Abdullah II, who retains supreme authority and whose signature is the seal of approval to all legislative matters.
5የፀደቀው ሕግ አሁንም በሥራ ላይ ለመዋል፣ የላዕላይ ፓርላማውን ፈቃድ እና ሕጎች ሁሉ በዮርዳኖስ በተግባር ላይ ከመዋላቸው በፊ የሚያስፈልጋቸው የዳግማዊ ንጉሥ አብዱላህን ፊርማን ይጠብቃል፡፡ ጀሚል ኒመሪ የተባሉ፣ አዋጁን የተቃወሙ የፓርላማ አባል፣ አዋጁን ከመቃወምም ባሻገር ሰልፉ ላይም ተሳትፈዋል፡፡ እንደርሳቸው አባባል እንዲህ ዓይነት አዋጆች ነፃነትን በመገደብ የሕዝቦችን ድምጽ ብቻ ለማፈን ይጠቅማሉ፡፡Member of Parliament, Jamil Nimri, who voted against the bill, in addition to the head of the journalists syndicate, attended the protest and claimed that such laws serve only to restrict freedoms and muffle the voices of the people. The new law allows for more control and censorship over the Internet.
6አዲሱ ሕግ በይነመረብን ቅድመምርመራ እና ቁጥጥር የሚያጋልጥ ነው፤ የድረአምባዎች (websites) ባለቤቶችን በመንግስት እንዲመዘገቡ እና ‹‹ልክ እንደሌሎቹ ሕትመቶች›› ፈቃድ እንዲያወጡ ይጠይቃል፡፡ የድረአምባዎች ባለቤቶች አንባቢዎቸው ድረአምባዎቻቸው ላይ ለሚለጥፏቸው አስተያየቶች ሳይቀር ኃላፊነቱን ይወስዳሉ፡፡It requires the owners of websites to register with the government and obtain a license, “just like any other publication.” Owners of websites will also be made responsible for the content of comments published by readers on their sites.
7በረቂቅ አዋጁ ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ የተነሳበት ሲሆን፣ ወዲያውም በመረብዜጎች (netizens) ሚያስከትለው ጦስ ዙሪያ ትኩረትን ለመሳብ በሚል የመስመር ላይ እንቅስቃሴን አስጀምሯል፡፡Outrage over the proposed law has been simmering for a while and netizens had already staged an online campaign to draw attention to the new law and its repercussions.
8በትዊተር ላይ፣ የመረብ ዜጎች ብስጭታቸውን በጽሑፍ ገልጸዋል፡፡On Twitter, netizens expressed their dismay at such a bill.
9የበይነመረብ ነፃነት ቀብር አጀማመር በዮርዳኖስ ፓርላማ ፊት ለፊት፡፡ ፎቶግራፉ የተገኘው ከሞሐመድ አል ቃድ ትዊተር ላይ ነው፡፡The beginning of the Internet freedom funeral in front of the Jordanian Parliament. Photograph shared by Mohamed Al Qaq on Twitter
10ሞሐመድ አልቃድ በትዊቱ [አረብኛ]Mohamed Al Qaq tweets [ar]:
11@moalQaq: የበይነመረብ ነፃነት ቀብር ተጀምሯል@‬moalQaq: The funeral of the internet freedom has started‫
12ይህንን ፎቶግራፍ ያጋራው ከሰልፉ ቦታ ሆኖ ነው፡፡He shares this photograph, right, from the protest.
13ኒዛር ሳማሪም በበኩሉ:Nizar Samarri adds:
14‪@NizarSam: የተወካዮች ምክር ቤት የሕግ ማሻሻያውን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት አሳለፈ… አሳፋሪ ነው ‪‪@‬NizarSam: The house of representative have passed the amendments to the press and publications law just a while ago… what a shame ‪
15@godotbasha ደግሞ:And @godotbasha asks:
16@godotbasha: እና አሁን በዮርዳኖስ እና በአገሪቷ ፖሊስ መካከል ንፅፅር ‪#ከሳንሱር ጉዳይጋ ባስቀምጥ በወንጀል እጠየቃለሁ ማለት ነው@godotbasha: So if I draw parallels between Jordan and police states vis a vis ‪#censorship‬ law I can be subjected to persecution? ‪
17? ‪#freenetjo#freenetjo‬
18ሐሺም አል ባላውነህም በትዊቱ፡Hisham Al Balawneh tweets:
19@Jor2Day: ከፕሬስ እና ፐብሊኬሽኑ ሕግ በስተጀርባ ያለው ጉዳይ ስርዓት የማስያዝ ነው ብዬ አላምንም፤ ይልቁንም ሕዝቡን ዝም ለማሰኘትና ዮርዳኖስን ኋላ ለማስቀረት ነው@Jor2Day: I am not convinced at all that the goal behind the press and publications law is to organise, but is rather to shut the people up and move Jordan backwards
20ሐኒን አቡ ሻማትም፡And Hanin Abu Shamat states:
21‪@HaninSh: ከ#FreeNetJO ድራማ በስተጀርባ ምን አለ?‪@HaninSh: ‬What's with the #FreeNetJO drama?
22ሴኔቱ (ላዕላይ ምክርቤቱ) እኮ መጀመሪያ ሊያፀደቀው ይገባል…. እኔ የማምነው ሴኔተሮቻችንን እንጂ ከንቱ የፓርላማ አባሎቻችንን አይደለም #JOThe Senate (Upper House) has to approve it first… I trust our Senators and not our useless MPs.
23የሻህዘይዶ ምላሽ፤:) #JO Shahzeydo reflects:
24@Shahzeydo: ኋላ በሚቆጩበት ሕግ የዮርዳኖሳውያን አስተዳደር የዮርዳኖስን የዕውቀት ምጣኔ ኃብት ላይ ማዕቀብ ጣለበት፡፡ ‘አጀብ' የመንግስት አመክንዮ እየወደቀ ነው፡፡ #FreeNetJo”@Shahzeydo: With one regressive law Jordanian bureaucracy puts a leash on Jordan's knowledge economy. ‘Brilliant' Govt logic in a recession.
25ማጅ ዮሴፍም ቀጥሎ:#FreeNetJo”‬ And Majd Yousef continues:
26@Mayousef: ነፃነትን በአገራችን ገደሏት እና መልሰው እኛኑ በክብረቢስነት እየከሰሱ ገጽታቸውን ይገነባሉ፡፡@Mayousef: They have killed freedom in our country and accused it of being dishonourable so that they would exonerate themselves
27ፋዲ ዛገሞት አስተያየት ሲሰጥ:Fadi Zaghmout comments:
28@ArabObserver: በዮርዳኖስ ታሪክ ውስጥ አንዱ ጥቁር ቀን@ArabObserver: A black day in Jordan's history
29ሞሐመድ ሻዋሽም ሲያስጠነቅቅ:While Mohamad Shawash warns:
30@Moeys: ስለብስጭቴ ምንም አልልም - የዮርዳኖስ ፓርላማ፣ ከእሳት ጋር እየተጫወትክ ነው@Moeys: I cannot say more about my discontent - Jordanian parliament, you are playing with fire
31ባሽር ዚዳን አዲሱን የነፃነት ጥቃት ከዮርዳኖሳውያን የበይነመረብ ፀደይ ጋር ያያይዘዋል፡፡ እሱ እንደሚለው፡Bashar Zeedan links the new attack on the freedom of the Internet to the Jordanian Spring. He says:
32@BasharZeedan: መንግስት ከ#ዮርዳኖሳውያን_ ፀደይ ጀምሮ እስካሁን እየጨቆነ፣ ቅድመምርመራ እያደረገ እና እያፈነ ቆይቷል… ጉዳዩ አልገባቸውም@BasharZeedan: The government has been suppressing, censoring, lifting and suppressing since the start of the #Jordanian_Spring… they've misunderstood the issue
33እናም ኦማር ቁዳህ ሲጨምርበት:And Omar Qudah adds:
34@OmarQudah: የእርሻ ቦታን እንደሚያጥር፣ ነፃነትን አጥራለሁ ብሎ የሚያስብ ሰው እብድ ነው!@OmarQudah: He who thinks he can fence space like he fences a roundabout or a farm, is crazy!
35ኦማር ካመል ምርጫውን ለማስተጓጎል እንደተወሰደ የእርምጃ ደወል ይመለከተዋል፡Omar Kamel sees the Parliament's decision as a signal to boycott the elections:
36@BshMosawer: ‘የገጣጦች' ፓርላማ… መከራችሁን የምታዩበትን ቀን እናፍቃለሁ!@BshMosawer: The parliament of ‘fangs'… I hope to see the day you suffer!
37ይሄንኛው ሌሎች ምክንያቶችን የሚከተለው ምርጫውን ለማስተጓጎል ያላችሁ 1000ኛው ምክንያት ነው!This is the reason number 1000 following thousands of other reasons to boycott the elections!
38አቀንቃኞች በAvaaz.com ላይ “በይነመረብን አድን” በሚል ዳግማዊ ንጉሥ አብዱላህ፣ የመረጃ ሚኒስትር እና የፓርላማ አባላት በፕሬስ እና ሕትመት ሕጉ ማሻሻይ ላይ ድጋሚ እንዲያስቡ የሚጠይቅ ፊርማ ማሰባሰብ ተጀምሯል፡፡Activists launched a petition on Avaaz.com under the title “Save the internet”, which called on King Abdullah II, the minister of information and members of parliament to repeal the amendments to the press and publications law.
39ሒዩማን ራይትስ ዋች በበኩሉ፣ በዮርዳኖሳውያን ድረአምባዎች ላይ ዕቀባ ለመጣል የፓርላማውን ይሁንታ ባገኘው አዋጅ ዙሪ ያ “ዮርዳኖስ፤ በመስመር ላይ ሐሳብን የመግለፅ መብትን ቀድሞ ወደመመርመር እየሄደች ነው ” የሚል ሪፖርት አውጥቷል፡፡Human Rights Watch also published a report on the latest bill passed by the parliament and the restrictions that are to be imposed on Jordanian websites, titled “Jordan: Moves to Censor Online Expression.”