Sentence alignment for gv-amh-20140321-518.xml (html) - gv-eng-20140317-462447.xml (html)

#amheng
1ኢትዮጵያዊቷ ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ በእስር 1000 ቀን ሞላትEthiopian Journalist Reeyot Alemu Has Been in Jail for 1,000 Days
2መጋቢት 7/2006 ኢትዮጵያዊቷ ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ የታሰረችበት 1000ኛ ቀን ነው፡፡ ከሽብርተኝነት ጋር በተያያዘ ጥፋተኛ ተብላ የአምስት ዓመት ፅኑ እስራት ከተበየነባት ጥር 2004 ጀምሮ በእስር ላይ ትገኛለች፡፡March 16, 2014 marked the 1,000th day of imprisonment for Ethiopian journalist Reeyot Alemu. She is serving a five-year sentence after she was found guilty on terrorism charges in January 2012.
3ታሳሪዋ ኢትዮጵያዊት ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ:: ፎቶው በፌስቡክ ርዕዮት ዓለሙ እንድትፈታ ከሚወተውት ገጽ የተወሰደ ነው፡፡Jailed Ethiopian journalist Reeyot Alemu. Photo via Facebook page of Free Reyoot Alemu campaign.
4ርዕዮት ዓለሙ፣ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህር ስትሆን፣ የUNESCO-ጉሌርሞ ካኖ የዓለም የፕሬስ ነጻነት ሽልማት፣ የሔልማን/ሐሜት ሽልማት፣ እና የዓለም አቀፍ ሴቶች ሚዲያ ፋውንዴሽን በድፍረት የጋዜጠኝነት ሽልማት አሸናፊ ናት፡፡Reeyot, an English teacher, is the recipient of the UNESCO-Guillermo Cano World Press Freedom Prize, the Hellman/Hammett award, and the International Women's Media Foundation Courage in Journalism Award.
5እንደ የጋዜጠኞች ጠባቂ ኮሚቴው (CPJ) መረጃ፣ ርዕዮት ዓለሙን እና እስክንድር ነጋን ጨምሮ የኢትዮጵያ መንግሥት 11 ነጻ ጋዜጠኞችን እና ጦማሪዎችን ከ2003 ጀምሮ በፀረ-ሽብርተኝነት ስም አስሯል፡፡ ከነዚህ ውስጥ የሶማሌ ብሔር አማፂ ቡድኖችን ደግፋችኋል በሚል 11 ዓመት እስር የተፈረደባቸው ሁለት ስዊድናውያን ጋዜጠኞች (አሁን በይቅርታ ተፈትተዋል) ይገኙበታል፡፡According to the Committee to Protect Journalists (CPJ), the Ethiopian government has convicted 11 independent journalists and bloggers including Reeyot and Eskinder Nega under a sweeping anti-terrorism law since 2011. Among those jailed are two Swedish journalists who are serving an 11-year sentence for allegedly supporting an ethnic Somali rebel group.
6በዚህ ጦማር ላይ፣ ጦማሪ በፍቃዱ ዘ ኃይሉ የታሰሩ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞችን ፈተና ጽፏል፡-In this blog post, blogger BefeQadu Z Hailu described the plight of imprisoned Ethiopian journalists:
7If the objective of imprisonment is to correct the convicted ones, then to encourage reading and education should be one of the tools to meet the objective.
8የእስር ጥቅሙ ጥፋተኞችን ማረም ከሆነ ንባብ እና ትምህርት ይህንን ግብ ለማሳካት መሣሪያዎች መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ግን ሁለቱም ተፈቅደዋል፣ ነገር ግን ከሽብርተኝነት ጋር በተያያዘ ለተፈረደባቸው ጋዜጠኞች በቃላሉ የሚፈቀዱ ነገሮች አይደሉም፡፡In Kality prison both are allowed but not easily to these journalists and others who are convicted in relation to ‘terrorism'. These prisoners are not allowed to get books.
9እነዚህ እስረኞች መጽሐፍ ማስገባት አይፈቀድላቸውም፡፡ እስክንድር እንደሚለው ‹‹በተለይ ‹ኢትዮጵያ› እና ‹ታሪክ› የሚሉ ሁለት ቃላትን አንድ ላይ የያዙ ቃላት እንዲገቡ አይፈቀድም፡፡›› እነ ርዕዮት፣ እነ ውብሸት ታዬ፣ በቀለ ገርባ እና ሌሎችም የታሰሩበት ክፍል ውስጥም እንዲያው ነው፡፡Eskinder says, “Especially those kinds of books that have titles combining words of ‘Ethiopia' and ‘history' are not allowed in.” The same is true to the ward of Reeyot Alemu and others such as Wubshet Taye, Bekele Gerba, etc.
10Local independent newspapers and magazines are not also allowed in; Eskinder further explained it to me that even News TV channels like BBC and Aljazeera are not allowed to be viewed in zones where he and others are imprisoned.
11የአገር ውስጥ ነጻ ጋዜጦች እና መጽሔቶችም እንዲሁ እንዲገቡ አይፈቀድም፡፡ እስክንድር ይህን ሲያብራራልኝ ሌላው ቀርቶ የዜና ቲቪ ቻናሎች እነ ቢቢሲ እና አልጄዚራ እሱ እና ሌሎችም የታሰሩበት ዞን ውስጥ አይፈቀዱም፡፡Reeyot Alemu, after a tough struggle with the prison admins and after the media revealed the story, is now allowed to get distance education.
12ርዕዮት ዓለሙ፣ ከእስርቤቱ አለቆች ጋር ባደረገችው ብርቱ ትግል እና ሚዲያዎች ጉዳዩን ካወሩበት በኋላ የርቀት ትምህርት እንድትማር ተፈቅዶላታል፡፡ ነገር ግን ከኮሌጇ ቀጥታ ከሚላኩላት መጽሐፎች በቀር ማጠናከሪያ መጽሐፍት እንዲገባላት አልተፈቀደላትም፡፡But, it is still difficult for her to get supplementary books other than the books directly sent to her from the College.
13የትዊተር ተጠቃሚዎች #ReeyotAlemu የሚለውን ሀሽታግ በመጠቀም ለታሰረችው ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ያላቸውን ድጋፍ አሳይተዋል፡፡ ከታች ጥቂቶቹን ትዊቶች እንመልከት፡-Twitter users sent out tweets using the hashtag #ReeyotAlemu to express their support for the jailed journalist.
14ዓለም ስለርሷ ይጨነቃል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ብዙ ዘመቻ ማየት እፈልጋለሁ፡፡!Below are a sample of tweets:
15MT”@LisaMisol: #Ethiopiaዊቷ ጋዜጠኛ #ርዕዮት ዓለሙ በእስር 1000ኛ ቀኗ፡፡Hope the world cares about her too!
16- vineetkhare (@vineetkhare) March 16, 2014Yet to see any campaign!
17#የኢሕአዴግ መንግሥት ድክመቱ እና ድንጉጥነቱ እንደርዕዮት ዓለሙ ባሉ ጋዜጠኞች ይጋለጣል፡፡ ትፈታ!MT”@LisaMisol: #Ethiopia journalist #ReeyotAlemu marks 1000th day in prison. - vineetkhare (@vineetkhare) March 16, 2014
18#EPRDF government of #Ethiopia continues to show weakness & paranoia as journalist like #ReeyotAlemu scare the daylight out of it.
19- MediaET (@MediaETHIOPIA) March 16, 2014Free her - MediaET (@MediaETHIOPIA) March 16, 2014
20#ርዕዮት ዓለሙ: ለምንድን ነው የ3ተኛው ዓለም አምባገነኖች ከሞት ይልቅ ጋዜጠኞችን የሚፈሩት?#ReeyotAlemu: why are 3rd world dictators afraid of journos more than death itself?
21የድክመት ምልክት ነው፡፡ ሐሳብ እና የሐሳብ ሰዎችን መፍራት!Is a sign of weakness. Scared of ideas & idea people!
22- MediaET (@MediaETHIOPIA) March 16, 2014- MediaET (@MediaETHIOPIA) March 16, 2014
23ጋዜጠኛ ዛሬ በእስር ቤት 1000 ቀን ሞላት፡፡ ቤተሰቦቿ እንዳይጎበኟት ታግዳለች፡፡ @SJLambrinidis - ለምንድን ነው እነ @EU_Ashton ዝም የሚሉት?#Ethiopia - journalist #ReeyotAlemu‘s 1000th day in prison today. She is denied family visits.
24- Ana Gomes, MEP (@AnaGomesMEP) March 16, 2014@SJLambrinidis - why is @EU Ashton silent?
25መጋቢት 7 #ርዕዮት ዓለሙ ከታሰረች 1000 ቀን ሞላት፡፡ ይህም የሚያሳየው ኢትዮጵያ የምትመራው በአምባገነንነት፣ በኢፍትሐዊነት እና በጭቆና መሆኑን ነው፡፡ @AnaGomesMEP @amnesty- Ana Gomes, MEP (@AnaGomesMEP) March 16, 2014 March16 marks 1000 days of imprisonment of #ReeyotAlemu & clarifies #ethiopia rule by dictate, injustice & oppression @AnaGomesMEP @amnesty
26- EPHREM SHAUL (@eph_sh) March 15, 2014- EPHREM SHAUL (@eph_sh) March 15, 2014
27ጋዜጠኝነት ሽብርተኝነት አይደለም፡፡ ሽልማት አሸናፊዋ #ርዕዮት ዓለሙ ትፈታ፡፡ የሕክምና አገልግሎት እንድታገኝ ይፈቀድላት፡፡ #health #women pic.twitter.com/UyzmniGrb6#Ethiopia: #journalism is not terrorism. Free award-winning journalist #ReeyotAlemu, grant her #health care #women pic.twitter.com/UyzmniGrb6
28- alex (@alexbiruk) March 16, 2014- alex (@alexbiruk) March 16, 2014