# | amh | eng |
---|
1 | የ‹‹ሕገ-መንግሥቱ ይከበር›› እንቅስቃሴ በኢትዮጵያ | Movement to “Respect The Constitution” in Ethiopia |
2 | | A group of young Ethiopian bloggers and activists based in Addis Ababa teamed up with Ethiopian netizens to demand their government to start respecting the Ethiopian Constitution. |
3 | በአዲስ አበባ የሚገኙ ወጣት ጦማሪ እና አራማጆች ከኢትዮጵያ የድርዜጎች (netizens) ጋር በማበር መንግሥታቸው የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት እንዲያከብር ጠየቁ፡፡ ‹‹ሕገ-መንግሥቱ ይከበር›› የተሰኘው እንቅስቃሴ በትዊተር እና በፌስቡክ ላይ የተካሄደው የኢትዮጵያ መንግሥት ሕገ-መንግሥቱን የጣሰባቸውን መረጃዎች በመለዋወጥ ነበር፡፡ | The #RespectTheConstitution campaign features both on Facebook and Twitter and it gives information about how the Ethiopian government is violating its own constitution. Facebook banner saying “Respect the Constitution” [amh]. |
4 | ‹‹ሕገ-መንግሥቱ ይከበር›› የፌስቡክ ገጽ ከተጠቀመባቸው ባነሮች አንዱ፡፡ | Image source: Respect the Constitution Facebook page. |
5 | ቡድኑ ለእንቅስቃሴው የፌስቡክ እና የኩነት ገጽ የፈጠረ ሲሆን ዕድገታቸውም ፈጣን ነበር፡፡ በዘመቻው የኢትዮጵያ መንግሥት ሕገ-መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጊቶችን መቃወም አስፈሪ ነገር እንዳያደርገው ተጠይቋል፡፡ የ‹ዓለም ድምፆች› አማርኛ ቋንቋ አርታኤው በፍቃዱ በአማርኛ ጽሑፍ ያጋራውን የሚከተለው ጽሑፍ በርካታ የፌስቡክ ተጠቃሚዎች አስተጋብተውታል፤ | FEAR is unconstitutional and evidence of the entrenched culture and history of gross human rights violations in our country. Fear kills imagination and inhibits the potential to aspire and envision a better future. |
6 | ፍርሐት ሕገ-መንግሥታዊ አይደለም፤ የአንድን አገር የሰብኣዊ መብት ጥሰት ባሕል እና ታሪክ መንሰራፋት የሚያረጋግጥ እውነታ እንጂ! | Fear is limiting and discouraging. Fear cripples the spirit and shatter ideas and ideals. |
7 | | Freedom is allowing, Freedom inspires, Freedom is peaceful, Freedom tolerates, Freedom Loves, Freedom transcends, Freedom sustains. |
8 | | They say without vision people perish. |
9 | | EPRDF is driving the nation to perish by creating a wall of fear and denying our inherent right to freedom of speech and expression. |
10 | ፍርሐት አርቆ አሳቢነትን ይገላል፣ ብሎም የተሻለ ነገን የመፈለግ እና የማለም አቅም ያሳጣል። | Save Ethiopia by Respecting and Demanding EPRDF to #RespectTheConstitution! ሕገ-መንግሥቱ ይከበር! |
11 | ፍርሐት እንቅፋት ነው፣ ፍርሐት መንፈስን ሰብሮ ሐሳብና ምናብ ያሳጣል፤ ነጻነት ግን ፈቃድ ላይ የተመሰረተ ነው፣ ነጻነት ያበረታታል፣ ነጻነት ሰላማዊ ነው፣ ነጻነት ይታገሳል፣ ነጻነት ፍቅር ያቃል፣ ነጻነት ከሁሉም ይልቃል፣ ነጻነት ማለቂያ የለውም/ዘላቂ ነው፡፡ ራዕይ የሌለው ሕዝብ ይባክናል ይባላል፡፡ ኢሕአዴግ ሕዝቡን በፍርሐት ግድግዳ በማጠርና ሐሳብን በነጻ የመግለጽ ተፈጥሯዊ መብታችንን በመገደብ ሕዝባችንን እያባከነው ነው፡፡ ሕገ-መንግሥቱን በማክበር እና ኢሕአዴግም እንዲያከብረው በመጠየቅ ኢትዮጵያን እናድን፡፡ ሕገ-መንግሥቱ ይከበር! | Meanwhile, Ethiopian Muslims after Friday's prayers staged a peaceful protest named after Article 27 of the Ethiopian Constitution which is about freedom of religion, belief and opinion. They have shared their peaceful protest in pictures. |
12 | ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በአርብ ዕለቱ ፀሎታቸው ማጠናቀቂያ ላይ ሰላማዊ አመጽ የሀይማኖ፣ እምነት እና አመለካከት ነጻነት የሚደነግገው የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 27 ይከበር ሲሉ ጠይቀዋል፡፡ | Ethiopians muslims protesting on 7 December, 2012 at Grand Anwar Mosque against government interference into their affairs. |
13 | ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ኅዳር 28/2005 በታላቁ አኑዋር መስኪድ ባካሄዱት አመጽ መንግሥት በሃይማኖታቸው ጉዳይ ጣልቃ እንዳይገባ ጠይቀዋል፡፡ 27 ቁጥር የሚወክለው የሕገመንግሥቱ ሃይማኖታዊ ነጻነት አንቀጽን ነው፡፡ ፎቶው የተገኘው ከድምፃችን ይሰማ የፌስቡክ ገጽ ነው፡፡ | Number 27 refers to the freedom of religion article in the Ethiopian constitution . Photo courtesy of Dimtsachin Yisema Facebook page. |
14 | @africamedia_CPJ: #የኢትዮጵያ የትዊተር ምኅር በ#RespectTheConstitutionechoing እና #protests በሃይማኖት እና ሌሎች ነጻነቶች ጉዳይ ተጠምዷል፡፡ #socialmedia #FF@BillGates | On Twitter the #RespectTheConstitution hashtag created a buzz. CPJ's Africa Media program observed: |
15 | ሁሉም የሕገ-መንግሥቱ አንቀጾች ሊባል በሚችል ሁኔታ ወደትዊትነት እየተለወጡ ነው ሲል ክሩቤል ተሾመ ትዊት አድርጓል:- | @africamedia_CPJ: #Ethiopia's twittosphere buzzes with #RespectTheConstitutionechoing #protests for religious & other freedoms #socialmedia #FF@BillGates |
16 | በዛሬይቱ #ኢትዮጵየ ሐሳብን ፣ የመናገር እና የማሰራጨት ነጻነቶች በጣም የተጋነኑ እና በገንዘብ የማይገኙ ሸቀጦች ሆነዋል፡፡ #RespectTheConstitution! | Almost all the Provisions/Articles of the Constitution are being changed into tweets. |
17 | ዳንኤል በየነም በበኩሉ፡- | Kirubel Teshome tweeted: |
18 | @DanielBeyene: ሚዲያው በነጻ ሪፖርት የማድረግ እና ማንኛውንም የመንግሥት ተግባር የመተቸት መብት አለው፡፡ #FreeMedia #RespectTheConstitution #Ethiopia | Freedom of thought, speech and expression are the most inflated and expensive commodities in #Ethiopia today. #RespectTheConstitution! |
19 | ኩዌንሽንሚዲያም እንዲሁ፡- | Daniel Beyene tweeted: |
20 | @KweschnMedia: አንቀጽ 29፡5 “በመንግሥት ገንዘብ የሚተዳደር የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን የተለያዩ አስተያየቶችን ማስተናገድ በሚችልበት መንገድ ይዋቀራል” #RespectTheConstitution | @DanielBeyene: The media have the right to report freely and to criticize any action of the government #FreeMedia #RespectTheConstitution #Ethiopia |
21 | ማሕሌት ሰለሞን ደግሞ:- | KweschnMedia has also tweeted: |
22 | @MahletSolomon: ኅዳር 29፣ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥት 18 ዓመት ይሞላዋል፡፡ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ደግሞ መብታቸውን በመጠቀማቸው እስር ቤት ገብተዋል፡፡ #RespectTheConstitution | @KweschnMedia: Art. 29:5 “media controlled by gov shall b organized in a manner suitable 4 accommodation of differences of opinion”#RespectTheConstitution |
23 | ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ኅዳር 28/2005 በታላቁ አኑዋር መስኪድ ባካሄዱት አመጽ መንግሥት በሃይማኖታቸው ጉዳይ ጣልቃ እንዳይገባ ጠይቀዋል፡፡ 27 ቁጥር የሚወክለው የሕገመንግሥቱ ሃይማኖታዊ ነጻነት አንቀጽን ነው፡፡ ፎቶው የተገኘው ከድምፃችን ይሰማ የፌስቡክ ገጽ ነው፡፡ | Mahlet Solomon tweeted: @MahletSolomon: Dec8th ,FDRE will mark the 18thyr of the adoption of the constitution while having 1000s in prison for exercising their right #RespectTheConstitution |