# | amh | srp |
---|
1 | ለዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች ድጋፍ እና አጋርነት ለማሳየት ለሀምሌ 24 በተዘጋጀው ትዊተር ማራቶን ላይ በመካፈል አጋርነቶዎን በተግባር ያሳዩ:: | 31. jula, Svet Tvituje za Blogere Zone9 u Etiopiji |
2 | የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ይፈቱ ከሚለው የተምብለር ዘመቻ በፍቃድ የተወሰደ | Tumblr kolaž Oslobodite blogere Zone9. |
3 | የአለም አቀፍ የጦማርያን ማህበረሰብ የሞያ አጋሮቻችን የሆኑት የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች በሀገራቸው ጉዳዮች ላይ የሰለጠነ ማህበራዊ ተዋስኦ እንዲኖር ጠንክረው ከመስራት ባለፈ ምንም የሰሩት ወንጀል ስለሌለ ፍትህ እንዲያገኙ አጥበቀን እንጠይቃለን:: የአጋሮቻችን እስር በአለም አቀፍ ደረጃ ስምምነት የተደረሰባቸውን ሰበአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቻቸውን የሚደፈጥጥ ከመሆኑ ባሻገር ጦማሪያኑ እና በጋዜጠኞቹ ላይ የተመሰረቱባቸው ክሶች ኢፍትሀዊ ናቸው ብለን እናምናለን:: የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች የፍርድ ሂደት እየተከታተለ የሚዘግብ ድረገጽን በመመልከት ስለ ጉዳዩ ያሎትን ግንዛቤዎት ያስፉ:: | Slike se koriste sa dozvolom. Pridružite se blogerima Globalnih Glasova u tvitatonu koji će pokrivati ceo svet, u više jezika, s namerom da se pruži podrška desetororici blogera i novinara [eng] koji se suočavaju sa optužbama za terorizam u Etiopiji. |
4 | ጦማሪያኑ እና ጋዜጠኞቹ ሀምሌ 28 2006 በልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ:: ፍርድ ቤት እስከ መገኛቸው ቀን እና ከዚያም በኋላ ባሉት ግዚያት የሞያ አጋሮቻችን የኛን ከፍተኛ ድጋፍ ይሻሉ:: በመሆኑም ሀሙስ ሀምሌ 24 2006 በመላው አለም የምንገኝ ጦማሪያን: ጻህፍት እና የማህበራዊ ሚዲያ ባለሞያዎች ይህንን የድጋፍ መልእክት በየቋንቋችን ትዊተርን በመጠቀም ለማህበረሰብ መሪዮች: ለመንግስት ባለስልጣናት እና ለዲፕሎማሲያዊ ማህበረሰብ አባላት እናስተላልፋለን:: ይህንንም በማድረግ የተለያዩ አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡት እናደርጋለን:: | Zajednica Globalnih Glasova i naša mreža saveznika traže pravdu za ove muškarce i žene, koji su svi naporno radili da se proširi prostor za društvene i političke komentare u Etiopiji kroz blogovanje i novinarstvo. Verujemo da njihovo hapšenje predstavlja kršenje njihovog univerzalnog prava na slobodno izražavanje, kao i da su optužbe protiv njih nepravedne. |
5 | ትዊተር ላይ የትኩረት ትእምርት የሆነውን የመሳላል ምልክትን እና የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ነጻ ይውጡ በእንግሊዘኛ #FreeZone9Bloggers: በአለም አቀፍ ደረጃ የሚመራ የትኩረት ትእምርት እንዲሆን በትዊተር ማራቶን ላይ በመሳተፍ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች እንዲፈቱ በሚከተለው መራሀግብር መሰረት ይጠይቁ:: | Saznajte više o njihovoj priči i kampanji za njihovo puštanje na blogu Zone9 Trial Tracker [eng]. |
6 | ቀን: ሀሙስ ሃምሌ 24፣2006 | Suđenje blogerima počinje 4 avgusta 2014. |
7 | ሰአት: ጠዋት ከ4:00 ሰአት እሰከ ከሰአት 8:00 በየትኛውም የግዜ ስራት ውስጥ ይሰራል:: | Do tada, a i nakon toga, trebaće im sva pomoć koju mogu da dobiju. |
8 | | Dakle ovog četvrtka, mi kao globalna zajednica blogera, pisaca, aktivista i stručnjaka za društvene medije ćemo podeliti ovu poruku širom sveta, tvitovati na našim maternjim jezicima liderima zajednica, vlada i diplomatskim zvaničnicima, i glavnim medijima da skrenemo pažnju javnosti na ovaj slučaj. |
9 | የትኩረት ትእምርት: #FreeZone9Bloggers: | Šest uhapšenih blogera u Adis Abebi. |
10 | አስተናጋጆች:: ኑዋቹኩ ኢግቡንኪ @feathersproject ነደሳንጆ ማቻ @ndesanjo ኢለሪ ሮበርትስ @ellerybiddle | Fotografija se koristi sa dozvolom. |
11 | ይህንን የትዊተር ላይ ማራቶን ሃሙስ ለት መቀላቀል ይፈልጋሉ ? | #FreeZone9Bloggers (OsloboditeBlogereZone9): Tvitaton koji traži puštanje zatvorenih blogera iz Etiopije |
12 | ወይ ዜናውን ለወዳጅ ዘመዶዎ ማጋራት ይፈልጋሉ? | Datum: četvrtak, 31 jul 2014 |
13 | ስሞዎትን እና የትዊተር አዳራሻዎን በማህበረሰባችን የእቅድ ገጽ ላይ ማስፈር ይችላሉ:: ምሳሌዎች | Vreme: 10 - 14h - bez obzira u kojoj ste vremenskoj zoni! |
14 | የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች ፍትህ ይገባቻዋል! | Naziv rasprave: #FreeZone9Bloggers (OsloboditeBlogereZone9) |
15 | መጦመር ወንጀል አይደለም በመሆኑም የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ይፈቱ | Domaćini: Nwachukwu Egbunike (@feathersproject), Ndesanjo Macha (@ndesanjo), Ellery Roberts Biddle (@ellerybiddle) |
16 | ስለ ሚያገባን እንጦምራለን:: | Želite da nam se pridružite u četvrtak? |
17 | የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች መታሰር የአፍሪካ የሰብአዊ እና የህዝቦች መብቶች ቻርተር መጣስ ነው:: | Ili da nam pomognete da proširimo vest o tome? |
18 | የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች መታሰር አለም አቀፉን የሲቪል እና የፓለቲካ መብቶች ስምምነት መጣስ ነው:: | Dodajte svoje ime i Twitter nalog našem listu planiranja zajednice. |
19 | ጣቶች እስኪዝሉ እና የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ፍትህ እስኪያገኙ ትዊቶች ለመጻፍ አይታክቱ:: ፍትህ ለዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ! | Primer tvitova: Tvitujte dok vas prsti ne zabole i tražite pravdu za blogere Zone9! |