Sentence alignment for gv-amh-20140730-545.xml (html) - gv-swa-20140728-8008.xml (html)

#amhswa
1ለዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች ድጋፍ እና አጋርነት ለማሳየት ለሀምሌ 24 በተዘጋጀው ትዊተር ማራቶን ላይ በመካፈል አጋርነቶዎን በተግባር ያሳዩ::Dunia Yatwiti Kuwatetea Wanablogu wa ki-Ethiopia Waliokamatwa Julai 31 Bango la kuwatetea wanablogu ya Free Zone9.
2የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ይፈቱ ከሚለው የተምብለር ዘመቻ በፍቃድ የተወሰደPicha zimetumika kwa ruhusa.
3የአለም አቀፍ የጦማርያን ማህበረሰብ የሞያ አጋሮቻችን የሆኑት የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች በሀገራቸው ጉዳዮች ላይ የሰለጠነ ማህበራዊ ተዋስኦ እንዲኖር ጠንክረው ከመስራት ባለፈ ምንም የሰሩት ወንጀል ስለሌለ ፍትህ እንዲያገኙ አጥበቀን እንጠይቃለን:: የአጋሮቻችን እስር በአለም አቀፍ ደረጃ ስምምነት የተደረሰባቸውን ሰበአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶቻቸውን የሚደፈጥጥ ከመሆኑ ባሻገር ጦማሪያኑ እና በጋዜጠኞቹ ላይ የተመሰረቱባቸው ክሶች ኢፍትሀዊ ናቸው ብለን እናምናለን:: የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች የፍርድ ሂደት እየተከታተለ የሚዘግብ ድረገጽን በመመልከት ስለ ጉዳዩ ያሎትን ግንዛቤዎት ያስፉ::Ungana na wanablogu wa Global Voices kwa ajili ya zoezi la kutwiti litakalofanyika duniani kote, katika lugha mbalimbali, kuwatetea wanablogu na waandishi kumi wanaokabiliwa na mashitaka ya ugaidi nchini Ethiopia. Jumuiya ya Global Voices na mtandao wa washirika wake wanadai haki kwa watu hawa, wote waliofanya kazi kwa bidii kupanua uwanja wa maoni ya kijamii na kisiasa nchini Ethiopia kupitia blogu na uandishi wa habari.
4ጦማሪያኑ እና ጋዜጠኞቹ ሀምሌ 28 2006 በልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ:: ፍርድ ቤት እስከ መገኛቸው ቀን እና ከዚያም በኋላ ባሉት ግዚያት የሞያ አጋሮቻችን የኛን ከፍተኛ ድጋፍ ይሻሉ:: በመሆኑም ሀሙስ ሀምሌ 24 2006 በመላው አለም የምንገኝ ጦማሪያን: ጻህፍት እና የማህበራዊ ሚዲያ ባለሞያዎች ይህንን የድጋፍ መልእክት በየቋንቋችን ትዊተርን በመጠቀም ለማህበረሰብ መሪዮች: ለመንግስት ባለስልጣናት እና ለዲፕሎማሲያዊ ማህበረሰብ አባላት እናስተላልፋለን:: ይህንንም በማድረግ የተለያዩ አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡት እናደርጋለን::Tunaamini kukamatwa kwao ni uvunjaji wa haki za kimataifa za kujieleza, na kwamba mashitaka yaliyofunguliwa dhidi yao si halali. Unaweza kujifunza kujifunza zaidi kuhusu hadithi yao na kampeni ya kuwatoa kwenye Zone9 Blogu ya Kufuatilia Shauri hilo.
5ትዊተር ላይ የትኩረት ትእምርት የሆነውን የመሳላል ምልክትን እና የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ነጻ ይውጡ በእንግሊዘኛ #FreeZone9Bloggers: በአለም አቀፍ ደረጃ የሚመራ የትኩረት ትእምርት እንዲሆን በትዊተር ማራቶን ላይ በመሳተፍ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች እንዲፈቱ በሚከተለው መራሀግብር መሰረት ይጠይቁ::Shauri la wanablogu hao limeanza mnamo Agosti 4, 2014. Mpaka wakati huo, na hata zaidi, watahitaji kuungwa mkono kadri inavyowezekana.
6Kwa hiyo Alhamisi hii, sisi kama jumuiya ya wanablogu, waandishi, wanaharakati na wataalam wa uandishi wa kiraia walioenea duniani kote watashiriki ujumbe huu kwenda duniani kote, ku-twiti katika lugha za asili kwa viongozi wa mitaa, serikali, maafisa wa kidiplomasia na hata vyombo vikuu vya habari ili kuwafanya wafahamu kinachoendelea. .
7ቀን: ሀሙስ ሃምሌ 24፣2006Wanablogu sita waliokamatwa jijini Addis Ababa.
8ሰአት: ጠዋት ከ4:00 ሰአት እሰከ ከሰአት 8:00 በየትኛውም የግዜ ስራት ውስጥ ይሰራል::Picha imetumiwa kwa ruhusa. #FreeZone9Bloggers: Zoezi la kuwtiti Kushinikiza kuachiliwa kwa wanablogu wa ki-Ethiopia
9የትኩረት ትእምርት: #FreeZone9Bloggers:Tarehe: Alhamisi, Julai 31, 2014
10አስተናጋጆች:: ኑዋቹኩ ኢግቡንኪ @feathersproject ነደሳንጆ ማቻ @ndesanjo ኢለሪ ሮበርትስ @ellerybiddleMuda: Saa 4 asubuhi - 8 mchana - bila kujali unaishi wapi! Alama habari: #FreeZone9Bloggers
11Waandaaji: Nwachukwu Egbunike (@feathersproject), Ndesanjo Macha (@ndesanjo), Ellery Roberts Biddle (@ellerybiddle)
12ይህንን የትዊተር ላይ ማራቶን ሃሙስ ለት መቀላቀል ይፈልጋሉ ?Unahitaji kuungana nasi Alhamisi hii?
13ወይ ዜናውን ለወዳጅ ዘመዶዎ ማጋራት ይፈልጋሉ?Au kusaidia kusambaza ujumbe?
14ስሞዎትን እና የትዊተር አዳራሻዎን በማህበረሰባችን የእቅድ ገጽ ላይ ማስፈር ይችላሉ::Ongeza jina na anuani yako ya Twita kwenye ukurasa wa mpango wa familia ya GV.
15ምሳሌዎችMifano ya twiti:
16የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች ፍትህ ይገባቻዋል!@Zone9ers wanastahili shauri la haki linaloheshimu viwango vya kimataifa
17መጦመር ወንጀል አይደለም በመሆኑም የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ይፈቱ/1g65ijg Waachieni @Zone9ers…kwa sababu kublogu si jinai!
18ስለ ሚያገባን እንጦምራለን::“Tunablogu kwa sababu tunajali”
19የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች መታሰር የአፍሪካ የሰብአዊ እና የህዝቦች መብቶች ቻርተር መጣስ ነው::Kukamatwa kwa Wanablogu nchini Ethiopia ni ukiukwaji wa Mkataba wa Afrika wa Haki za Binadamu na Watu
20የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች መታሰር አለም አቀፉን የሲቪል እና የፓለቲካ መብቶች ስምምነት መጣስ ነው::Kukamatwa kwa Wanablogu nchini Ethiopia ni ukiukwaji wa Makubaliano ya Kimataifa ya Haki na kiraia na kisiasa
21ጣቶች እስኪዝሉ እና የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች ፍትህ እስኪያገኙ ትዊቶች ለመጻፍ አይታክቱ:: ፍትህ ለዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች እና ጋዜጠኞች !Twiti mpaka vidole vyako viume na dai haki kwa wanablogu wa Zone9!