Sentence alignment for gv-amh-20141209-564.xml (html) - gv-zhs-20141221-13877.xml (html)

#amhzhs
1የኢትዮጵያ ዞን ፱ ጦማሪያን የአለምአቀፍ ህግ ድክመቶች ተጋርጦባቸዋል የዞን ፱ አባላት አብረው አዲስ አበባ ውስጥ ሳሉ፣ እ.埃塞俄比亚:Zone9部落客面临的国际法极限
2ኤ. አ.2012年于首都亚的斯亚贝巴的Zone9成员。
32012 ዓ. ም. ።照片授权使用。
4ፎቶ ጥቅም ላይ ለማዋል ፍቃድ ተሰጥቷል። ይህ ልጥፍ ከWorld Policy Journal ጦማር ጋር በመተባበር የታተመ ነው።本文联合刊登于World Policy Journal部落格。
5የአለምአቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ስርዓት የተሰናከለ ነው - እንዲያውም መጀመሪያውኑ ሰርቶ ላያውቅ ይችላል።国际人权系统已经失灵,或者我们该说,根本从未运转过。
6በብዙ ጉዳዮች ላይ እንደታየው ከሆነ የዜጎች ሰብዓዊ መብቶች በየአገራቸው ብሔራዊ ህጎች ይጣሳሉ፣ ምንም እንኳ በተባበሩት መንግስታት ሁለገብ አዋጅ (United Nations' Universal Declaration)፣ እና በአውሮፓ የደህንነት እና የትብብር ድርጅት፣ በየአሜሪካ አገራት ድርጅት፣ በአፍሪካ ኮሚሽን እና በሌሎች ውስጥ ያሉ ቃል የተገባባቸው የአለምአቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ቢያካትቱም።尽管有来自联合国《世界人权宣言》的国际人权保障,以及来自欧洲安全与合作组织、美洲国家组织、非洲人权与民族权委员会与其他机构的人权承诺,各国公民的人权还是一次又一次地在内国法之下受到侵害。
7የአለምአቀፍ ወንጀል ፍርድ ቤቱ አይን ካወጡት በስተቀር ማንኛውም የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በተመለከተ ማድረግ የሚችለው ነገር የለም፣ እና አባል አገራት ፍትህ በመሠላቸው መልኩ የመስጠት ሰፊ ነጻነት አላቸው።除了极为严重的国际人权侵害案件,国际刑事法院对于其他案件几乎没有意见,成员国拥有很大的自由按自己的理解分配正义。
8ሐሳብን የመግለጽ መብትን የሚጠብቁ የገዛ ህጎቻቸውን ማክበር ወይም ማስፈጸም ባልቻሉ አገሮች ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች አለምአቀፍ መርሖዎች እውነተኛ መፍትሔ ቢሰጣቸውም ከስንት አንዴ ነው።对于居住国家无法提供或执行法律以保障言论自由的人民来说,国际原则也甚少给予真正的帮助。
9ዛሬ ዞን ፱ ተብሎ በሚታወቀው ነጻ የኢትዮጵያውያን ጦማሪያን ቡድን ላይ እየሆነ ያለውም ይኸው ነው።如今,埃塞俄比亚独立部落格协作群Zone9一案便是如此。
10ባለፈው ዓመት ሚያዝያ ውስጥ የኢትዮጵያ መንግስት ስድስት የዞን ፱ አባላትን ሶስት ቅርበት ካላቸው ጋዜጠኞች ጋር በአዲስ አበባ ውስጥ አስሯል።今年四月,衣国政府在首都亚的斯亚贝巴逮捕Zone9六位成员及三位相关记者。
11ምንም ክስ ሳይመሰረትባቸው ለወራት የተያዙ ሲሆኑ ከሌሎች ጋር እንዳይገናኙም ተከልክለዋል።在缺乏正式起诉的情形下,他们遭监禁好几个月,有关当局也拒绝让他们对外沟通。
12ሐምሌ ላይ ከእስር ቤት የወጣው የበፍቃዱ ኃይሉ ማስታወሻ እና እንዲሁም በፍርድ ቤት ውስጥ የተሰጡ ቃሎች በደል እና ተደጋጋሚ ድብደባዎች እንደደረሰባቸው ያስረዳሉ።今年八月,被告之一Befeqadu Hailu自狱中流出的证词,以及法庭上的陈述皆指称受到虐待与经常性殴打。
13እነዚህ ዘጠኝ ሰዎች «የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እንደሆኑ ከሚያስመስሉ የውጪ ድርጅቶች ጋር አብሮ በመስራት…በማህበራዊ ገጾች በኩል የሕዝብ አመጽ ለማነሳሳት ገንዘብ ተቀብለዋል» በሚሉ ውንጀላዎች ተይዘዋል።这九人非正式地因被指控「与国外声称为人权运动者的组织合作,并且……获得财源,透过社群媒体煽动公众暴力」而遭拘留。
14ሐምሌ ላይ የዞን ፱ እስረኞች መንግስት በይፋ አሸባሪዎች ብሎ ከሰየማቸው የፖለቲካ ተቃዋሚ ድርጅቶች ድጋፍ በመቀበል እና በአለምአቀፍ ተሟጋቾች ታክቲካል ቴክኖሎጂ ኮሌክቲቭ (Tactical Technology Collective) ከተባለው ጋዜጠኞች እና ተሟጋቾች እራሳቸውን ከዲጂታል ክትትል እንዲጠብቁ ከሚያግዛቸው ቡድን በኢሜይል ኢንክሪፕሽን እና ዳታ ሴኩሪቲ ስልጠና በመቀበል በ2001 ኢትዮጵያ ጸረ-ሽብር አዋጅ ተከስሰዋል።七月时,检察官以埃塞俄比亚2009年反恐宣言起诉Zone9。 理由是Zone9获得许多政治异议组织支持,后者是政府定义的恐怖份子;又接受国际运动人士的训练学习电子邮件加密,且透过协助记者与运动人士免遭数字监控的团体Tactical Technology Collective学习维护数据安全。
15የዞን ፱ ጦማሪያን በቅርብ ጊዜ በነበረው የአረብ አመጾች ላይ እና በኢትዮጵያ ውስጥ ሊከሰቱ በሚችሉ ተመሳሳይ አመጾች የዘገበው እስክንድር ነጋን ጨምሮ በተመሳሳይ ህጎች ከተነጣጠሩ ሌሎች የሚዲያ ድምጾች ጋር ተቀላቅለዋል።Zone9部落客加入其他媒体的行列,都在类似的法律规定下成为箭靶,其中包括Eskinder Nega,他曾报导过近年的阿拉伯之春以及衣国发生类似革命的可能性。
16በቁጥጥር ስር ውሎ በ«ሽብርን በማቀድ፣ ዝግጅት በማድረግ፣ በማሴር፣ በማሳመጽ እና ሙከራ በማድረግ» ተከስሶ የ18 ዓመት እስር ተፈርዶበታል።Nega遭到逮捕,被控「计划、准备、密谋、煽动并企图」从事恐怖行动,判刑18年。
17የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ያደረጓቸው አለምአቀፍ ስሞታዎች በጉዳዩ ላይ ተጽዕኖ አልነበረውም።人权倡议组织的国际救援成果甚微。
18ግንቦት ላይ የተባበሩት መንግስታት ከፍተኛ ኮሚሽነር ናቪ ፒሌይ እንዲህ ብላ የሚያብራራ ቃል ሰጥታለች፣五月,联合国人权事务高级专员纳维.
19በሽብርተኝነት ላይ የሚደረገው ዘመቻ ጋዜጠኞችን፣ ጦማሪያንን፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን እና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አባላትን ለማስፈራራት እና ድምጽ ለማጥፋት እንደ ሰበብ ሆኖ ሊቀርብ አይችልም።皮莱发表声明解释, 不可以把对抗恐怖主义当作借口,用来威胁记者、部落客、人权运动者与民间团体成员并要求他们噤声。
20እና ደግሞ ከውጪ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ጋር አብሮ መስራት እንደ ወንጀል ተደርጎ ሊቆጠር አይገባም።此外,也不该把与外国人权团体合作视为犯罪。
21በተጨማሪም፣ ሰባት የአለምአቀፍ ሰብዓዊ መብቶች እና የፕሬስ ነጻነት ድርጅቶች በላኩት አስቸኳይ ጥያቄ የአፍሪካ ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግስታት በዞን ፱ ላይ በተከፈተባቸው ጉዳይ ላይ ጣልቃ እንዲገቡ ጠይቀዋል።与此同时,七个国际人权及新闻自由组织亦紧急呼吁非洲人权委员会与联合国介入Zone9案。
22ጥያቄው ጉድለት ባለው የክሶቹ ግልጽነት እና ተከሳሾቹ በቂ የህግ ምክር የማግኘት መብት ላይ ያተኮረ ነው።申诉案中强调,此案起诉内容不明确,也未给予被告充分的诉讼代理权。
23የሚዲያ ህግ መከላከያ ተነሳሽነት (Media Legal Defence Initiative) ጠበቃ እና የጥያቄው መሪ ፈራሚ የሆነችው ናኒ ጃንሰን በኢሜይል ውስጥ ሁለቱም የአፍሪካ ኮሚሽን እና ተመድ «በእነዚህ ጉዳዮች ቀዳሚ ደረጃዎች ላይ በሚስጥራዊነት ስም ነው የሚሰሩት» ብላ ጽፋለች።媒体法律保护倡议组织的律师,也是Zone9申诉案中的领头签署人Nani Jansen,在一封电子邮件中写道,非洲人权委员会与联合国皆「在这些问题的初期,以机密为借口于私下运作。」
24እንዲህ ብላ ትቀጥላለች፦她继续表示:
25ከአንድ መንግስት ጋር አንድ ጉዳይ ሲከታተሉ የውጪውን ዓለም ሳያሳውቁ ነው።每次他们调查完某个政府,事情就会在毫无对外说明之下解决。
26ብዙ ወራት (አብዛኛው ጊዜ ከዓመት በላይ) ካለፉ በኋላ ብቻ ነው ከአንድ መንግስት ጋር የተደረጉት እነዚህ ልውውጦች ለበላይ አካሉ በሚደረገው የእንቅስቃሴ ስልት ሪፖርት ላይ የሚታተመው።要到几个月后(通常是超过一年),这些与该政府之间的交换才会在提交给监督机构的报告中公开。
27ስለዚህም፣ ማንኛውም ጣልቃ መግባት ዞን ፱ በሚወክለው የድምጽ ማፈኛ ስርዓት ውስጥ ይገባል-ከሕዝባዊ እይታ ወይም ተሳትፎ ተደብቆ።因此,任何国际干预都会与其他案件一样处于寂静的死角,如Zone9一样,公众无法监督与参与。
28እነዚያ አካላት ጉዳዩን ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ቢከታተሉትም እንኳ ያላቸው አማራጭ የተገደበ ነው።即便这些国际组织的确跟进调查衣国政府,他们的手段也有限。
29በአስቸኳይ ጥያቄው ላይ በጻፈችው ጽሑፍ ጃንሰን የአፍሪካ ኮሚሽን እስራቶቹን በአቋም ማውገዝ እንደሚችሉ፣ የሁለቱም ድርጅቶች ሪፖርት ጸሐፊዎች ምርመራ ለማካሄድ ወደ ኢትዮጵያ ኦፊሴላዊ ጉብኝቶችን እንዲያደርጉ መጠየቅ እንደሚችሉ፣ እና ኢትዮጵያ የተመድ ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል እንደመሆኗ መጠን እንደዚህ ያለ ጥያቄ የማክበር ግዴታ እንዳለባት አውስታለች።Jansen在一篇谈到申诉案的文章中指出,非洲人权委员会能做出决议谴责埃塞俄比亚的逮捕行为、两组织的报告起草人皆可以要求正式访问埃塞俄比亚进行调查,至于身为联合国人权理事会成员之一的埃塞俄比亚则有义务接受此要求。
30ነገር ግን እንደዚህ ያሉ ጥያቄዎች ቢቀርቡ እና መርመራዎች ቢካሄዱም እንኳ ሊገኙ ይችላሉ ተብሎ የሚገመቱት ውጤቶች በኢትዮጵያ መንግስት ላይ የማስፈጸም ዕድሉ በጣም አነስተኛ ነው።然而,就算有提出这些要求并展开调查,预想中会对衣国政府做出的裁决也没有太大的机会执行。
31ጥያቄው ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያ መንግስት በተከሳሾቹ ላይ በክሱ እንደቀጠለበት ነው።申诉案提出之后,埃塞俄比亚政府也起诉了被告。
32በችሎቱ ላይ ያሉ የቅርብ ጊዜ መረጃዎች ለተከሳሾቹ ቅርብ በሆኑ ወዳጆች በሚሄድ የችሎት መከታተያ ጦማር (Trial Tracker Blog) ላይ ማግኘት ይቻላል።最新的审判内容可以造访Trial Tracker Blog,这是一个民众经营的网站,让我们能更了解被告的境况。
33እንደ የ#Freezone9bloggers የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ያሉ የኢትዮጵያ መንግስት በሰብዓዊ መብቶች ላይ የሚፈጽማቸው ጥሰቶችን ይፋ ለማውጣት የሚደረጉ ይፋዊ ጥረቶች ቀጥተኛ ያልሆነ ውጤት ነው ያላቸው።大众尝试透过#Freezone9blogger等社群媒体活动,来突显衣国政府违反人权的行为,有其间接成效。
34ለእስረኛዎቹ የተሻለ አያያዝ እንዲኖር ለማረጋገጥ የኢትዮጵያ መንግስትን ለማሳፈር ያለሙ ናቸው።他们设法让政府感到羞愧,进而确保囚犯得到较好的待遇。
35እንዲሁም በአለምአቀፍ ድርጅቶች እና እንደ ለኢትዮጵያ መንግስት ወሳኝ የጦር እና የደህንነት አጋር በሆነችው አሜሪካ ያሉ ተባባሪዎች ላይ ጫና ለማሳረፍም ያለሙ ናቸው።同时也向国际组织及衣国盟友如美国施压,对于后者来说,埃塞俄比亚是很重要的军事与维安伙伴。
36ተስፋ የሚደረገው እነዚያ ድርጅቶች በተራቸው ኢትዮጵያ የዞን ፱ ተከሳሾችን ነጻ እንድታወጣ የፖለቲካ ጫና እንዲያሳርፉ ነው።行动者冀望这些组织会反过来对衣国政府施以政治压力,释放Zone9被告。
37እንግዲህ በአለምአቀፍ ደረጃ ቃል የተገባባቸውን ነገሮች መተግበር የሚወሰነው እየሰራ እና ተፈጻሚነት ባለው የህግ ስርዓት ሳይሆን በዋነኝነት በድርድር የሚካሄድ የፖለቲካ ሂደት ነው የሚመስለው።国际上人权承诺的落实,看来主要依赖政治协商程序,而非法律体系的运作与实施。
38ኢትዮጵያ ውስጥ ለፖለቲካዊ ዓላማ ሲባል ህጉ ምን ያህል በቀላሉ ስራ ላይ እንደሚውል ወይም ችላ እንደሚባል ሲታይ ጉዳዩ ለእነሱ እንዲፈታላቸው ያለው ተስፋ ፖለቲካዊ ጫና ብቻ መሆኑ ሲታይ ነገርየው ከባድ ምጸት ነው።考虑到埃塞俄比亚能轻易地为了政治目的适用或忽略内国法,只有政治压力能有利地解决这个案件,这真是残酷的讽刺。